"ከዚህ ጦርነት በኋላ ወሎ በአማራ ክልል ስር ሆኖ ሊተዳደር አይገባውም፡፡ ወሎ በአማራ ክልል መንግስት ተክዷል!" ዓብዱራሕማን አሕመዲን (የልደቱ ጓደኛና የኢዴፓ መስራች)
Posted: 13 Aug 2021, 20:14
ከዚህ ጦርነት በኋላ ወሎ በአማራ ክልል ስር ሆኖ ሊተዳደር አይገባውም፡፡ ወሎ በአማራ ክልል መንግስት ተክዷል!
በሰሜን ወሎ የወያኔ አስተዳደር እየተመሰረተ ነው… #የወሎ_የክልልነት_ጥያቄ_እውን_ይሆናል!
መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁሙን ካነሳ ወዲህ እርምጃ ይወስዳል ብለን ብንጠብቅም በሰሜን ወሎ የጁ-ራያ ግንባር ጠብ ያለ ነገር የለም፡፡ በሰሜን ወሎ ችግሩ የከፋ ሆኖ ሳለ ምንም ዓይነት ወታደራዊ እንቅስቃሴ የለም፡፡ ወያኔ፡- ከዚህ በፊት በቆቦና በሌሎች የራያ አካባቢዎች ህዝብ እየሰበሰበች ከንቲባ እያስመረጠች የራሷን አሻንጉሊት አስተዳደር መፍጠሯ ይታወቃል፡፡ (A state within a state)
አሁን ደግሞ መርሳ፣ መሐል አምባ (ሱዳን ሰፈር) እና ሊብሶ ከተሞችን ተቆጣጥራ ህዝቡን ሰብስባ የቀበሌ አስተዳደር እያስመረጠች ነው፡፡ በመጋዘን ያለውን የእርዳታ እህል ለህዝብ በማከፋፈል “መንግስት ነኝ” እያለች ነው፡፡
#ወሎ_በአማራ_ክልል_መንግስት_ተክዷል!!! እነሆ ዘመዶቻችን በወያኔ አስተዳደር፤ እኛ በፌዴራል መንግስት አስተዳደር ስር ሆነናል፡፡ ከዚህ ጦርነት በኋላ ወሎ በአማራ ክልል ስር ሆኖ ሊተዳደር አይገባውም፡፡ ራሱን የቻለ ክልል እንዲሆን የወሎ ምሁራንና ብልጽግና ውስጥ ያላችሁ የፖለቲካ ልሂቃን በያለንበት መምከር ይገባናል፡፡
በአማራ ክልል ሸፍጥ ወሎ በልማት ወደኋላ እንዲቀር መደረጉ ሳያንስ አሁን ይባስ ብሎ በጠላት ኃይል እንዲተዳደር ተፈርዶበታል፡፡ ታዲያ እንዴት ሆኖ፣ በየትኛው የሞራል ህግ ነው መቀመጫውን ባህር ዳር ባደረገው “የአማራ ክልል” ስር ሆነን የምንቀጥለው?
ይህ የችግር ጊዜ ያልፋል! - እንተያያለን!!!
በሰሜን ወሎ የወያኔ አስተዳደር እየተመሰረተ ነው… #የወሎ_የክልልነት_ጥያቄ_እውን_ይሆናል!
መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁሙን ካነሳ ወዲህ እርምጃ ይወስዳል ብለን ብንጠብቅም በሰሜን ወሎ የጁ-ራያ ግንባር ጠብ ያለ ነገር የለም፡፡ በሰሜን ወሎ ችግሩ የከፋ ሆኖ ሳለ ምንም ዓይነት ወታደራዊ እንቅስቃሴ የለም፡፡ ወያኔ፡- ከዚህ በፊት በቆቦና በሌሎች የራያ አካባቢዎች ህዝብ እየሰበሰበች ከንቲባ እያስመረጠች የራሷን አሻንጉሊት አስተዳደር መፍጠሯ ይታወቃል፡፡ (A state within a state)
አሁን ደግሞ መርሳ፣ መሐል አምባ (ሱዳን ሰፈር) እና ሊብሶ ከተሞችን ተቆጣጥራ ህዝቡን ሰብስባ የቀበሌ አስተዳደር እያስመረጠች ነው፡፡ በመጋዘን ያለውን የእርዳታ እህል ለህዝብ በማከፋፈል “መንግስት ነኝ” እያለች ነው፡፡
#ወሎ_በአማራ_ክልል_መንግስት_ተክዷል!!! እነሆ ዘመዶቻችን በወያኔ አስተዳደር፤ እኛ በፌዴራል መንግስት አስተዳደር ስር ሆነናል፡፡ ከዚህ ጦርነት በኋላ ወሎ በአማራ ክልል ስር ሆኖ ሊተዳደር አይገባውም፡፡ ራሱን የቻለ ክልል እንዲሆን የወሎ ምሁራንና ብልጽግና ውስጥ ያላችሁ የፖለቲካ ልሂቃን በያለንበት መምከር ይገባናል፡፡
በአማራ ክልል ሸፍጥ ወሎ በልማት ወደኋላ እንዲቀር መደረጉ ሳያንስ አሁን ይባስ ብሎ በጠላት ኃይል እንዲተዳደር ተፈርዶበታል፡፡ ታዲያ እንዴት ሆኖ፣ በየትኛው የሞራል ህግ ነው መቀመጫውን ባህር ዳር ባደረገው “የአማራ ክልል” ስር ሆነን የምንቀጥለው?
ይህ የችግር ጊዜ ያልፋል! - እንተያያለን!!!
Please wait, video is loading...