ከስልጣን ተገፋሁ ሲሉ የነበሩት የጎጃም ኢሊቶች ፣ ጎጃም ላይ አቶ ዘመነ ካሴ እና ማስረሻ ሰጠኝን ከፊት አድርገው የክልል 3 ወታደራዊ መንግስት መስርተናል ብለዋል። የክልሉ መንግስትን እና ወታደራዊ ክፍል እውቅና ነፍገዋል። ህወሓት ጎጃም ልትገባ ደቡብ ጎንደርን እያጋመሰች ነው፣ እነሱ ትግሉን ከማገዝ ይልቅ እዚያው ሁነው ሽለላ፣ የፎቶ ትርዒት እና ለመፈንቅለ መንግስት ተግተው ይሰራሉ።
የጎጃም ብልፅግና፣ አብን እና ወጣት ሙሉ እውቅና እና ድጋፍ አላቸው። ጉባኤ አድርገን አፅድቀናል ብለዋል።
Kedir Endris

Please wait, video is loading...