NEWS UPDATE: LAWYER OF PROMINENT OPPOSITION POLITICAL FIGURES FOUND DEAD IN ADAMA
Addis Standard
Addis Abeba, August 12/2021 – Abduljebir Hussien, a member of the Oromo Political Prisoners Defense Team and the lawyer of major political figures such as Lidetu Ayalew, Bekele Gerba and Jawar Mohammed was found dead in Adama city yesterday.
A close friend of Abduljebir, Mohamed Jimma told Addis standard that Abdulijeber was found dead at Adama city Bole Sub-City kebele 12, 900 meters from Adama Medical College Hospital between 07:00 and 07:30 PM. According to Mohammed, his body was first taken to Adama Referral Hospital, Mohammed said adding “No visible injury was seen on his body.” The body was later brought to Menelik II Referral Hospital in Addis Abeba for autopsy. .
Read more https://addisstandard.com/news-lawyer-o ... -in-adama/
Re: Lidetu Ayalew, Bekele Gerba and Jawar Mohammed's lawyer,Abduljebir Hussien, was found dead in Adama City
አንድ የፍትህ አርበኛ አጣን
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
አቶ አብዱልጀባር ሁሴን ቅን ልቦና ያለው፤ ሞያውን አክባሪ፤ አገሩን በምክኒያት የሚወድና እውነተኛ የፍትህ ተቆርቋሪ የሆነ ትሁት ሰው ነበር፡፡ በአብዱልጀባር ድንገተኛ ሞት ወይም ግድያ እጅግ ጥልቅና ልባዊ ሐዘን ተሰምቶኛል፡፡ እኔና እኔን የመሰሉ ፍትህ የተጓደለባቸው የፖለቲካ ሰዎች ብቻ ሳንሆን አገራችን አንድ እውነተኛ የፍትህ አርበኛ አጥታለች፡፡
የአብዱልጀባር ቤተሰቦች፤ ጓደኞችና ወዳጆች፤ የሞያና የትግል አጋሮች በሙሉ እግዚአብሔር ያፅናችሁ እላለሁ፡፡
ወንድሜ አብዱልጀባር- ነብስ ይማር፡፡
. ልደቱ አያሌው
. ነሃሴ 6 ቀን 2013
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
አቶ አብዱልጀባር ሁሴን ቅን ልቦና ያለው፤ ሞያውን አክባሪ፤ አገሩን በምክኒያት የሚወድና እውነተኛ የፍትህ ተቆርቋሪ የሆነ ትሁት ሰው ነበር፡፡ በአብዱልጀባር ድንገተኛ ሞት ወይም ግድያ እጅግ ጥልቅና ልባዊ ሐዘን ተሰምቶኛል፡፡ እኔና እኔን የመሰሉ ፍትህ የተጓደለባቸው የፖለቲካ ሰዎች ብቻ ሳንሆን አገራችን አንድ እውነተኛ የፍትህ አርበኛ አጥታለች፡፡
የአብዱልጀባር ቤተሰቦች፤ ጓደኞችና ወዳጆች፤ የሞያና የትግል አጋሮች በሙሉ እግዚአብሔር ያፅናችሁ እላለሁ፡፡
ወንድሜ አብዱልጀባር- ነብስ ይማር፡፡
. ልደቱ አያሌው
. ነሃሴ 6 ቀን 2013
Please wait, video is loading...