Page 1 of 1

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ባንኮች ማንኛውም ነገር በመያዣነት ተጠቅመው ለግዜው ምንም አይነት ብድር እንዳይሰጡ አገዱ

Posted: 12 Aug 2021, 09:38
by sarcasm
Ethiopia is on credit crunch! Job losses will follow ፖለቲካዊ ችግርን በድርድር ላለመፍታት በኢኮኖሚው ላይ ሌላ ቀውስ መጨመር

ነሐሴ 6፣ 2013
በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉም ባንኮች መሬት ቤት፣ ህንፃም ሆነ ማንኛውም ነገር በመያዣነት ተጠቅመው ለግዜው ምንም አይነት ብድር እንዳይሰጡ መታገዳቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ለሸገር ነግሯል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
Please wait, video is loading...

Re: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ባንኮች ማንኛውም ነገር በመያዣነት ተጠቅመው ለግዜው ምንም አይነት ብድር እንዳይሰጡ አገዱ

Posted: 12 Aug 2021, 18:43
by sarcasm