Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ባንኮች ማንኛውም ነገር በመያዣነት ተጠቅመው ለግዜው ምንም አይነት ብድር እንዳይሰጡ አገዱ

Post by sarcasm » 12 Aug 2021, 09:38

Ethiopia is on credit crunch! Job losses will follow ፖለቲካዊ ችግርን በድርድር ላለመፍታት በኢኮኖሚው ላይ ሌላ ቀውስ መጨመር

ነሐሴ 6፣ 2013
በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉም ባንኮች መሬት ቤት፣ ህንፃም ሆነ ማንኛውም ነገር በመያዣነት ተጠቅመው ለግዜው ምንም አይነት ብድር እንዳይሰጡ መታገዳቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስትር ለሸገር ነግሯል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
Please wait, video is loading...
Last edited by sarcasm on 12 Aug 2021, 18:42, edited 1 time in total.


Post Reply