Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የፌድራል መንግሥት አውጆት የነበረውን የተናጠል ተኩስ አቁም ከዛሬ ጀምሮ ተሽሯል!

Post by Ejersa » 10 Aug 2021, 10:51

ሁሉም አገር ወዳድ ዜጋ ወደ ጦር ግንባር በመክተት ከዘፍጥረቱ ጀምሮ ኢትዮጵያን በጠላትነት ፈርጆ ከመነሳቱ ባሻገር የኢትዮጵያ የቅርብ እና የሩቅ ጠላቶች ተለላኪ ሆነ ኢትዮጵያን ሲቦረቡር የኖረውን አሸባሪውን ትህነግ እንዲፋለም ታሪካዊ ጥሪ ተደርጎለታል።

ድል ለኢትዮጵያ‼







Temt
Member+
Posts: 5480
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: የፌድራል መንግሥት አውጆት የነበረውን የተናጠል ተኩስ አቁም ከዛሬ ጀምሮ ተሽሯል!

Post by Temt » 11 Aug 2021, 14:31

I would take this as "Great News" ONLY and only if the Ethiopian government sticks to it without the usual flip-flopping to appease the western governments and their useless organizations.

Post Reply