"ከትግራይ መጥተው ላለበላን ያጠፉታል ብየ ኣላምንም፤ ክርስቲያኖች ናቸው። የላስታ ነገስታትኮ የአክሱም ነገስታት ዘሮች ናቸው። የራሳቸው ታሪክ ነው።" የቀ. የላሊበላ ኣስ/ አባ ወልደ ትንሣኤ
Posted: 08 Aug 2021, 19:31
- መንግስት ካልተሸነፈ ላሊበላን ጥሎት ወጣ ብየ ኣላምንም
- መጀመርያ መረዳት ያለብን፤ ከትግራይ መጥተው ላለበላን ያጠፉታል ብየ ኣላምንም፤ ክርስቲያኖች ናቸው። የላስታ ነገስታትኮ የአክሱም ነገስታት ዘሮች ናቸው። የራሳቸው ታሪክ ነው።
- በ2008 EC መንግስት ክላሊበላ ብቻ 90 ሚልዮን ዶላር ገቢ ነበር ያገኘው
ሊቀ ሊቃውንት አባ ወልደ ትንሣኤ
- መጀመርያ መረዳት ያለብን፤ ከትግራይ መጥተው ላለበላን ያጠፉታል ብየ ኣላምንም፤ ክርስቲያኖች ናቸው። የላስታ ነገስታትኮ የአክሱም ነገስታት ዘሮች ናቸው። የራሳቸው ታሪክ ነው።
- በ2008 EC መንግስት ክላሊበላ ብቻ 90 ሚልዮን ዶላር ገቢ ነበር ያገኘው
ሊቀ ሊቃውንት አባ ወልደ ትንሣኤ