አሰልጣኝ ተሰማ አብሽሮ፤ የሲፋን እና ቃልኪዳን አሰልጣኝ ለተሰንበት እንደ ምትሸነፍ ቀደሞ ተናግሮ ነበር!
Posted: 07 Aug 2021, 20:15
ይህ ተራ አሰልጣኝ ሳይሆን የሩጫ ሳይንቲስት ነው ። በመጨረሻው 400 ሜትር ሲፋን እንደ ማትቻል ተነግሮ ነበር ። ሰለሞን ባረጋና ሙክታር ኢድሪስ (ሞፋራን ያሸነፈው) እንዲሮጡ በፈቀድላቸው 5000 ወርቅና ብር እናገኝ ነበር ። የኦለምፒክ ኮሚቴ መከሰስ አለበት!
በነገራችን ላይ ከዚህ በኋላ የዘቢዳር ተራራ ውልድ የሆኑት የጉራጌ ልጆችን ጠብቋቸው! ሁለተኛ ኢትዮጵያ አታፍርም !!!
ይህን ጉድ ስሙ ከሩጫው በፊት ምን እንዳለ
በነገራችን ላይ ከዚህ በኋላ የዘቢዳር ተራራ ውልድ የሆኑት የጉራጌ ልጆችን ጠብቋቸው! ሁለተኛ ኢትዮጵያ አታፍርም !!!
ይህን ጉድ ስሙ ከሩጫው በፊት ምን እንዳለ