Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42771
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አሰልጣኝ ተሰማ አብሽሮ፤ የሲፋን እና ቃልኪዳን አሰልጣኝ ለተሰንበት እንደ ምትሸነፍ ቀደሞ ተናግሮ ነበር!

Post by Horus » 07 Aug 2021, 20:15

ይህ ተራ አሰልጣኝ ሳይሆን የሩጫ ሳይንቲስት ነው ። በመጨረሻው 400 ሜትር ሲፋን እንደ ማትቻል ተነግሮ ነበር ። ሰለሞን ባረጋና ሙክታር ኢድሪስ (ሞፋራን ያሸነፈው) እንዲሮጡ በፈቀድላቸው 5000 ወርቅና ብር እናገኝ ነበር ። የኦለምፒክ ኮሚቴ መከሰስ አለበት!

በነገራችን ላይ ከዚህ በኋላ የዘቢዳር ተራራ ውልድ የሆኑት የጉራጌ ልጆችን ጠብቋቸው! ሁለተኛ ኢትዮጵያ አታፍርም !!!

ይህን ጉድ ስሙ ከሩጫው በፊት ምን እንዳለ