Page 1 of 1

"ህወሀትን ደምሰስናታል!" ብለው ያሰቡ እለት ያወጡት እቅድ . . .

Posted: 07 Aug 2021, 08:17
by sarcasm
እንደ ሀብታሙ አያሌው አገላለፅ ኢትዮጲያ የምትገነባው በኦሮሙማ ፍርስራሽ እና አመድ ላይ ነው።

የዛሬውን አያድርገውና ያኔ "ህወሀትን ደምሰስናታል!" ብለው ያሰቡ እለት፣ በቀጣይ ያወጡት እቅድ "ኦሮሙማን" ድራሹን ማጥፋት የሚል ነበር! ከዛም ቦሀላ በደስታ እና በድል አድራጊነት ወገብን ይዞ እስክስታ መደለቅ፣ መጨፈር...ነበር። እንደ ሀብታሙ አያሌው አገላለፅ ኢትዮጲያ የምትገነባው በኦሮሙማ ፍርስራሽ እና አመድ ላይ ነው።
Please wait, video is loading...