Page 1 of 1

አማራው ከነገ ጀምሮ በታወጀው ጥቃት ከብልጽግና/ብአዴን እውር ተከታይነት(Blind Followers -Syndrom) ራሱን አላቆ:: አማራው ራሱ ወያኔን እስከ መቀሌ ተከትሎ መቅበር አለበት

Posted: 06 Aug 2021, 17:48
by ethioscience

Re: አማራው ከነገ ጀምሮ በታወጀው ጥቃት ከብልጽግና እውር ተከታይነት(Blind Followers -Syndrom) ራሱን አላቆ:: አማራው ራሱ ወያኔን እስከ መቀሌ ተከትሎ መቅበር አለበት

Posted: 06 Aug 2021, 17:59
by Abere
ይኸ ነገ ደርሶ ጉዱን ሰምቼው። ግን ቀጠሮ መስጠት ምን አስፈለገ? ትንሽ ግራ ያጋባል - ወታደራዊ ምስጢራዊነቱ። በፓላማ ወይም በክልል ሼንጎ በውሳኔ በምክክር የሚፀድቅ የዘመቻ ጉዳይ ነው - ህጋዊ ለማድረግ? ዐቅም ካለህ ዝም ብለህ ሂደህ መሼክሼክ - የምን መጣሁ ቀረሁ ነው። የብልጽግና ነገር ከወገብ በላይ ሰው ከወገብ በታች ምንቅጡ የማይገባ ፍጡር። እስኪ እነርሱ እውነተኛ ሁነው ድል አምጥተው የተጠራጠርናቸው እንፈር። ምኞታችን እነርሱ ትክክል ተጠራጣሪዎች ስህተተኛ ግምታችን እንድ ሆን ነው። ያው የአገር ፍቅር እና የብር ፍቅር(ጉቦኛ) ያለው የጦር ጀኔራል ይለያል።

Re: አማራው ከነገ ጀምሮ በታወጀው ጥቃት ከብልጽግና/ብአዴን እውር ተከታይነት(Blind Followers -Syndrom) ራሱን አላቆ:: አማራው ራሱ ወያኔን እስከ መቀሌ ተከትሎ መቅበር አለ

Posted: 06 Aug 2021, 18:11
by ethioscience
ይህ ነው ችግሩ Abere ብልጽግና ሁለት ጌቶችን (Western & ETHIOPIAN People) ሊያስደስት የሚፈልግ ባሪያ እንጂ የራሱ ሰብዕና ያለው ድርጅት አይደለም:: ለዚህም ነው ያለቀ ድልን አሜሪካን ለማስደሰት መቀሌን ለቆ እዚህ ችግር ውስጥ ባልገባ:: የዚህ መጣሁ መጣሁ መግለጫ አላማውም አሜሪካን ፈጣሪዎቹ እንዲያውቁለት ነው እንጂ የኢትዮጵያን ችግር ለመፍታት ያሰበ ነገር የለውም

Re: አማራው ከነገ ጀምሮ በታወጀው ጥቃት ከብልጽግና/ብአዴን እውር ተከታይነት(Blind Followers -Syndrom) ራሱን አላቆ:: አማራው ራሱ ወያኔን እስከ መቀሌ ተከትሎ መቅበር አለ

Posted: 06 Aug 2021, 18:32
by ethioscience
ጁንታው ለአማራ ሕዝብ ያለውን ጥላቻና ጠላትነት ለማወቅ የዶክተር አሰፋ 2012 ምስክርነት በቂ ነው:: ይህ መቀሌ ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ መቀበር አለበት



Re: አማራው ከነገ ጀምሮ በታወጀው ጥቃት ከብልጽግና/ብአዴን እውር ተከታይነት(Blind Followers -Syndrom) ራሱን አላቆ:: አማራው ራሱ ወያኔን እስከ መቀሌ ተከትሎ መቅበር አለ

Posted: 06 Aug 2021, 18:33
by Abere
ethioscience,

To be honest (I am sorry to hurt the feeling of ordinary military service men) the Ethiopian military generals and colonels are rich business owners, they are as corrupt as the Sudanese Janjaweed Militia. Even at this very historically critical moment, they can not divorce themselves from their disgusting bad habits - worshiping of money. Could you imagine you betrayed the army and tend them to a slaughter house to make money out of their blood. Since TPLF occupied Ethiopia, Ethiopians taxpayers money is just wasted for nothing or worse to commit crime. Some of them should be held accountable for their crimes at the Badme War -innocent lives lost for nothing. The business enterprise of ENDF was good only in Somalia and Sudan, because they are paid in dollars. These TPLF raised business men generals in ENDF are coward - they don't stand with the oppressed, harassed, and the weak. It is now proved in the North Wollo fight against TPLF.

ethioscience wrote:
06 Aug 2021, 18:11
ይህ ነው ችግሩ Abere ብልጽግና ሁለት ጌቶችን (Western & ETHIOPIAN People) ሊያስደስት የሚፈልግ ባሪያ እንጂ የራሱ ሰብዕና ያለው ድርጅት አይደለም:: ለዚህም ነው ያለቀ ድልን አሜሪካን ለማስደሰት መቀሌን ለቆ እዚህ ችግር ውስጥ ባልገባ:: የዚህ መጣሁ መጣሁ መግለጫ አላማውም አሜሪካን ፈጣሪዎቹ እንዲያውቁለት ነው እንጂ የኢትዮጵያን ችግር ለመፍታት ያሰበ ነገር የለውም

Re: አማራው ከነገ ጀምሮ በታወጀው ጥቃት ከብልጽግና/ብአዴን እውር ተከታይነት(Blind Followers -Syndrom) ራሱን አላቆ:: አማራው ራሱ ወያኔን እስከ መቀሌ ተከትሎ መቅበር አለ

Posted: 06 Aug 2021, 18:54
by ethioscience
Agree with this video 100%