የትግሬ ጦርነት ከፍተኛ ጥቅም
Posted: 06 Aug 2021, 14:37
በመሰረቱ ይህ ጉዳይ ወደፊት የታሪክና የሚሊታሪ ሳንቲስቶች በጥልቀት የሚጽፉበት ርዕስ ነው። ለዛሬ ግን ጉዳዩን ስም ሰጥተነው እንሂድ። በጦርነት ሰው ይሞታል፣ ሃብት ይወድማል፣ ግዜ ይባክናል፣ ለስልጣኔ መዋል ያለበት አንጎል ለጥፋት ይውላል ። ይህ በታሪክ ለረጅም ዘመን የታወቀ ሃቅ ሲሆን በሰው ልጅ ኢንተለጀንስ መቀጨጭ ምክንያት ይህን አጥፊ አውዳሚ ልማድ ማስወገድ አልተቻለም። የሚበሉትን ሳያመርቱ ግዜና ህይወታቸውን ለጦርነትና ሁከት ፣ ለወረራና ለሞት የሚዘጋጁ ከንሰሳ በላይ፣ ከሰው ልጅነት በታች የሚያስቡ ስለበዙ። ይህ የትግሬ ጦርነት አንድ ገጹ ነው ። ከቀዳማዊ ወያኔ ብንጀምር ይሀው ከ60 ዘመን በላይ ነው ትግሬ ሲዋጋ ማለት ነው ። ግን አሁንም ራሱን ከርሃብ ነጻ ያላወጣ የምጽዋት ጥገኛ ህዝብ ነው።
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት፣ የግሪክ፣ የፐርሺያ፣ የሮማ፣ የኦቶማን፣ ያውሮፓ ኢምፓየሮች ተከላክላ የኖረችው በተራ ባላገር ህዝቧ ወዶ ዘማችነትና ራስ ወታደርነት ሃይል ነው ። ዛሬም የምናየው በመሰረቱ ያ ነው። ልዩነቱ የዛሬ ጠላት የውስጥ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ወደ ፊት ግዙፍ ምርምር የሚሻ ጉዳይ ነው ፤ ማለትም የትግሬ ጦረኛ ይህን ማሰብ አለ መቻሉና የኢትዮጵያ ወዶ ዘማችነት ታሪካዊ ባህል።
ስለሆነም ዛሬ ምንም አዲስ የሚመጣ ነገር የለም ። ይህ ጦረነት አመትም ይፍጅ አስር አመት፣ የሚጠናቀቀው በትግሬ መሸነፍና መውደም ነው። ይህን ስንት የትግሬ ልሂቅ እንደሚገነዘብ አናቅም። ታሪክ ግን አይስትም፣ የቢሄቪየር ሳይንስም እንዲሁ።
ጦርነት እየበዛ፣ እየከረረ እንጂ እየጠፋ አይሄድም። ሰው በዛ ነገር በዛ የሚለው አባባል ሳይንስ ነው ። ኢትዮጵያ ገና ከነ ሳውዲ አረብ፣ ከግብጽ፣ ሱዳን፣ ምናልባትም ኬኒያ ጋር ትላልቅ ጦርነቶች ይጠብቋታል ። ለምን ቢባል እነዚህ አገሮች የሌላቸው የዉሃ፣ የመሬት፣ የህብና የባህር መተላለፊያዎች ስላለን። አሁን ያሉትና የሚነሱት ሃያላን አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ አውሮፓ፣ አረብና ህንድ ወይ በቀጥታ ወይ በፕሮክሲ አንድ ቀን ጦር ይመዙብናል።
ለዚህ ነው ዛሬ በትግሬ ያለው ጦርነት እንደ ትልቅ፣ እንድ ግዙፍ ትምህርት ቤትና መልመጃ ቤተ ሙከራ መታየት ያለበት ። የሰው ልጅ ችሎታ፣ ብቃትና ክህሎት የሚያገኘው እንዴት ነው? አንድም በትምህርት፣ በማንበብ፣ በመማር፣ በማየት፣ በኤጁኬሽን ነው ። ሌላውና ዋናው በተግባር፣ በመሞከር፣ በመፈጸም፣ በኤክስፐሪሜንት ነው ።
ስለዚህ ዛሬ 120 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕዝብ በየመስኩ ለጦረነት ግብአት ናቸው በሚባሉት መስኮች ሁሉ ከላይ እስከ ታች የትምሀርትና የተመክሮ፣ የፍልስፍናና የፕራክቲስ ሂደት ውስጥ መግባቱና መዘጋጀቱ ለነገው ግዙፍ ጦርነቶች ሞዴል ተግባር፣ ቤስት ፕራክቲስ እየቀሰመ ነው።
አሁን በያዝነው ዘመን ላቲን አሜሪካ ሆነ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ድፍን አውሮፓ፣ ድፍን ኤሲያ፣ ድፍን ደቡብና ምዕራብ ኤሲያ ከኢትዮጵያ ልክ የጦርነት ትምህርትና ልምምድ፣ ለጦርነት ዝግጅትና ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርግ አንድም አገር የለም። ሁሉም መሳሪያ ይስራል፣ ሁሉም ብረታ ብረት ያከማቻል። ነገር ግን አንዳቸውም በተግባር፣ በጦር ሜዳ፣ በእለት ተለት ዉጊያ የጦርነት ብቃት እያገኘ ያለ እንደ ኢትዮጵያ ሕዝብ የለም።
ይህ ደሞ በቢሊዮን ዶላር የሚገኝ አይደለም። ኢትዮጵያ አይነኬ፣ አይበገሬ፣ ኢትዮጵያ አሸናፊ ስንል አለ ምክንያት አይደለም!
በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት፣ የግሪክ፣ የፐርሺያ፣ የሮማ፣ የኦቶማን፣ ያውሮፓ ኢምፓየሮች ተከላክላ የኖረችው በተራ ባላገር ህዝቧ ወዶ ዘማችነትና ራስ ወታደርነት ሃይል ነው ። ዛሬም የምናየው በመሰረቱ ያ ነው። ልዩነቱ የዛሬ ጠላት የውስጥ ስለሆነ ብቻ ነው ። ይህ ወደ ፊት ግዙፍ ምርምር የሚሻ ጉዳይ ነው ፤ ማለትም የትግሬ ጦረኛ ይህን ማሰብ አለ መቻሉና የኢትዮጵያ ወዶ ዘማችነት ታሪካዊ ባህል።
ስለሆነም ዛሬ ምንም አዲስ የሚመጣ ነገር የለም ። ይህ ጦረነት አመትም ይፍጅ አስር አመት፣ የሚጠናቀቀው በትግሬ መሸነፍና መውደም ነው። ይህን ስንት የትግሬ ልሂቅ እንደሚገነዘብ አናቅም። ታሪክ ግን አይስትም፣ የቢሄቪየር ሳይንስም እንዲሁ።
ጦርነት እየበዛ፣ እየከረረ እንጂ እየጠፋ አይሄድም። ሰው በዛ ነገር በዛ የሚለው አባባል ሳይንስ ነው ። ኢትዮጵያ ገና ከነ ሳውዲ አረብ፣ ከግብጽ፣ ሱዳን፣ ምናልባትም ኬኒያ ጋር ትላልቅ ጦርነቶች ይጠብቋታል ። ለምን ቢባል እነዚህ አገሮች የሌላቸው የዉሃ፣ የመሬት፣ የህብና የባህር መተላለፊያዎች ስላለን። አሁን ያሉትና የሚነሱት ሃያላን አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ አውሮፓ፣ አረብና ህንድ ወይ በቀጥታ ወይ በፕሮክሲ አንድ ቀን ጦር ይመዙብናል።
ለዚህ ነው ዛሬ በትግሬ ያለው ጦርነት እንደ ትልቅ፣ እንድ ግዙፍ ትምህርት ቤትና መልመጃ ቤተ ሙከራ መታየት ያለበት ። የሰው ልጅ ችሎታ፣ ብቃትና ክህሎት የሚያገኘው እንዴት ነው? አንድም በትምህርት፣ በማንበብ፣ በመማር፣ በማየት፣ በኤጁኬሽን ነው ። ሌላውና ዋናው በተግባር፣ በመሞከር፣ በመፈጸም፣ በኤክስፐሪሜንት ነው ።
ስለዚህ ዛሬ 120 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕዝብ በየመስኩ ለጦረነት ግብአት ናቸው በሚባሉት መስኮች ሁሉ ከላይ እስከ ታች የትምሀርትና የተመክሮ፣ የፍልስፍናና የፕራክቲስ ሂደት ውስጥ መግባቱና መዘጋጀቱ ለነገው ግዙፍ ጦርነቶች ሞዴል ተግባር፣ ቤስት ፕራክቲስ እየቀሰመ ነው።
አሁን በያዝነው ዘመን ላቲን አሜሪካ ሆነ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ድፍን አውሮፓ፣ ድፍን ኤሲያ፣ ድፍን ደቡብና ምዕራብ ኤሲያ ከኢትዮጵያ ልክ የጦርነት ትምህርትና ልምምድ፣ ለጦርነት ዝግጅትና ብቃት እንቅስቃሴ የሚያደርግ አንድም አገር የለም። ሁሉም መሳሪያ ይስራል፣ ሁሉም ብረታ ብረት ያከማቻል። ነገር ግን አንዳቸውም በተግባር፣ በጦር ሜዳ፣ በእለት ተለት ዉጊያ የጦርነት ብቃት እያገኘ ያለ እንደ ኢትዮጵያ ሕዝብ የለም።
ይህ ደሞ በቢሊዮን ዶላር የሚገኝ አይደለም። ኢትዮጵያ አይነኬ፣ አይበገሬ፣ ኢትዮጵያ አሸናፊ ስንል አለ ምክንያት አይደለም!
