በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር መንግስት የሚባል ነገር አይኖርም!
Posted: 05 Aug 2021, 02:56
የትግሬ ባንዳዎችና የሸኔ ተገንጣዮች እዚም እዛም ድርድር፣ ሽግግር፣ ግርግር ምናምን እያሉ እያዶነቆሩን ነው ።
ነገሩ እንዲህ ነው!
በሰኔ ምርጫ ያላደረጉና እንደ ገና እንዲያደርጉ የተወሰነባቸው በጳጉሜ ምርጫ ያደርጋሉ ።
ከዚያም አቢይ ብልጽግና ብቻ የገነነበት የአንድ ፓርቲ መንግስት መሆን ስለማይፈልግ (ጥሩ ዉሳኔ ነው) ከሁሉም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች እንደ አገኙት የሕዝብ ድምጽ ልክ እንዲወከሉ አድርጎ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ያቋቁማል።
ትግሬ በዚህ 6 ሳምንት ጦር አቁሞ አዲስ ምርጫ አካሂዶ በመስከረም ፓርላማ መገኘቱ ያጠራጥራል። እንዲያውም ከኢትዮጵያ ጋር የያዙትን ከንቱ ጦርነት ሊገፉበት ይችላሉ ። ምርጫው የነሱ ነው ። ሚኒስትር ዛዲቅ የሚፈልጉት ጦርነት ስለሆነ እንሰጣቸዋለን ብሏል።
የሚሆነው ይህው ነው።
ኢትዮጵያ እጅግ በዝናብ የተምበሸበሸ ክረምት ጨርሳ ማሳ አረም ላይ ነው ። በ2 ሳምንት ደመራ ይተከላል። በወር ውስጥ እንቁጣጣሽ እንደልቃለን !! የዛሬ 6 ሳምንት ሁሉም ነገር ወደ መስቀል ይባላል! ዬቦ ላለ! ኤቦ ኤቦ !!!
ነገሩ እንዲህ ነው!
በሰኔ ምርጫ ያላደረጉና እንደ ገና እንዲያደርጉ የተወሰነባቸው በጳጉሜ ምርጫ ያደርጋሉ ።
ከዚያም አቢይ ብልጽግና ብቻ የገነነበት የአንድ ፓርቲ መንግስት መሆን ስለማይፈልግ (ጥሩ ዉሳኔ ነው) ከሁሉም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች እንደ አገኙት የሕዝብ ድምጽ ልክ እንዲወከሉ አድርጎ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ያቋቁማል።
ትግሬ በዚህ 6 ሳምንት ጦር አቁሞ አዲስ ምርጫ አካሂዶ በመስከረም ፓርላማ መገኘቱ ያጠራጥራል። እንዲያውም ከኢትዮጵያ ጋር የያዙትን ከንቱ ጦርነት ሊገፉበት ይችላሉ ። ምርጫው የነሱ ነው ። ሚኒስትር ዛዲቅ የሚፈልጉት ጦርነት ስለሆነ እንሰጣቸዋለን ብሏል።
የሚሆነው ይህው ነው።
ኢትዮጵያ እጅግ በዝናብ የተምበሸበሸ ክረምት ጨርሳ ማሳ አረም ላይ ነው ። በ2 ሳምንት ደመራ ይተከላል። በወር ውስጥ እንቁጣጣሽ እንደልቃለን !! የዛሬ 6 ሳምንት ሁሉም ነገር ወደ መስቀል ይባላል! ዬቦ ላለ! ኤቦ ኤቦ !!!