Page 1 of 1

በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር መንግስት የሚባል ነገር አይኖርም!

Posted: 05 Aug 2021, 02:56
by Horus
የትግሬ ባንዳዎችና የሸኔ ተገንጣዮች እዚም እዛም ድርድር፣ ሽግግር፣ ግርግር ምናምን እያሉ እያዶነቆሩን ነው ።
ነገሩ እንዲህ ነው!

በሰኔ ምርጫ ያላደረጉና እንደ ገና እንዲያደርጉ የተወሰነባቸው በጳጉሜ ምርጫ ያደርጋሉ ።

ከዚያም አቢይ ብልጽግና ብቻ የገነነበት የአንድ ፓርቲ መንግስት መሆን ስለማይፈልግ (ጥሩ ዉሳኔ ነው) ከሁሉም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች እንደ አገኙት የሕዝብ ድምጽ ልክ እንዲወከሉ አድርጎ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ያቋቁማል።

ትግሬ በዚህ 6 ሳምንት ጦር አቁሞ አዲስ ምርጫ አካሂዶ በመስከረም ፓርላማ መገኘቱ ያጠራጥራል። እንዲያውም ከኢትዮጵያ ጋር የያዙትን ከንቱ ጦርነት ሊገፉበት ይችላሉ ። ምርጫው የነሱ ነው ። ሚኒስትር ዛዲቅ የሚፈልጉት ጦርነት ስለሆነ እንሰጣቸዋለን ብሏል።

የሚሆነው ይህው ነው።

ኢትዮጵያ እጅግ በዝናብ የተምበሸበሸ ክረምት ጨርሳ ማሳ አረም ላይ ነው ። በ2 ሳምንት ደመራ ይተከላል። በወር ውስጥ እንቁጣጣሽ እንደልቃለን !! የዛሬ 6 ሳምንት ሁሉም ነገር ወደ መስቀል ይባላል! ዬቦ ላለ! ኤቦ ኤቦ !!!

Re: በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር ምናምን አይደለም!

Posted: 05 Aug 2021, 03:13
by Aba
Keep dreaming. Your Mamo qillo is in for surprise.
Please wait, video is loading...

Re: በመስከረም 2014 የሚቋቋመው የኢትዮጵያ አንድነት መንግስት እንጂ የሽግግር ምናምን አይደለም!

Posted: 05 Aug 2021, 03:27
by Horus
አሁን እኛ ልጆቻችንን ለመስቀል ማዘጋጀት ላይ ነው የተጠመድነው!!