Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
የጠ/ሚ አቢይ ትኩረት ባንዳ ካንሰሩን መደብደብ እንጂ ወ/ሮ ሳማንታን መቀበል አይደለም
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=268174
Page
1
of
1
የጠ/ሚ አቢይ ትኩረት ባንዳ ካንሰሩን መደብደብ እንጂ ወ/ሮ ሳማንታን መቀበል አይደለም
Posted:
03 Aug 2021, 22:22
by
Horus
የጉዞዋ ዉጤት ሳምንቱን ሙሉ ሲነገራት ነበር። ትግሬን መርዳት ከፈለገች ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ትሰራለች። ያ ካልተመቻት ዋሽንግተን ሄዳ ወረራ ታሳውጅ ! ያበሻን መንፈስ በውል የተረዳች ይመስለናል !!