Page 1 of 1

እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Posted: 30 Jul 2021, 17:59
by sarcasm
እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....
***
1# ሃገር የማዳን (የህልውና) ዘመቻ = የብልፅግናን ጌቶች የማዳን ዘመቻ

2# ለሃገር አንድነት የሚደረግ ዘመቻ = ትግራይን የማስገንጠል(ገፍትሮ የማስወጣት) ዘመቻ

3# የሃገርን ሉዕላዊነት ለማስጠበቅ የሚደረግ ዘመቻ = ወልቃይትና ራያን በአማራ ክልል (በኢትዮዽያ) የማሳደር ዘመቻ.....

በተረፈ ለሃገር አንድነት የሚያስብ ካለ ለድርድር ይቀመጥ። የትግራይን ህዝብ ዙሪያ ከቦ ለማጥፋት የሚደረግን ርብርብ ይቃወም።

ለሃገር ሉዕላዊነት የሚጨነቅ ካለ ደግሞ ዘምቶ ሱዳንን በሃይል ከያዘችው መሬት ያስወጣ።
ከዚያ ውጭ "ውሻ በበላበት ይጮኻል" እንደሚባለው ካልሆነ ይህ ጦርነት የህልውና ወይም ሃገር የማዳን የሚባልበት ምንም ምክን ያት የለም..
Please wait, video is loading...

Re: እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Posted: 30 Jul 2021, 18:11
by Abere
Apparently, they all read differently but have one and only one meaning, that is preserving sovereignty of Ethiopia. The list 1 -3 are redundant/repetitive.

Re: እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Posted: 30 Jul 2021, 18:25
by Wedi
sarcasm wrote:
30 Jul 2021, 17:59
እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....
***
1# ሃገር የማዳን (የህልውና) ዘመቻ = የብልፅግናን ጌቶች የማዳን ዘመቻ

2# ለሃገር አንድነት የሚደረግ ዘመቻ = ትግራይን የማስገንጠል(ገፍትሮ የማስወጣት) ዘመቻ

3# የሃገርን ሉዕላዊነት ለማስጠበቅ የሚደረግ ዘመቻ = ወልቃይትና ራያን በአማራ ክልል (በኢትዮዽያ) የማሳደር ዘመቻ.....

በተረፈ ለሃገር አንድነት የሚያስብ ካለ ለድርድር ይቀመጥ። የትግራይን ህዝብ ዙሪያ ከቦ ለማጥፋት የሚደረግን ርብርብ ይቃወም።

ለሃገር ሉዕላዊነት የሚጨነቅ ካለ ደግሞ ዘምቶ ሱዳንን በሃይል ከያዘችው መሬት ያስወጣ።
ከዚያ ውጭ "ውሻ በበላበት ይጮኻል" እንደሚባለው ካልሆነ ይህ ጦርነት የህልውና ወይም ሃገር የማዳን የሚባልበት ምንም ምክን ያት የለም..
Please wait, video is loading...
Can you read this TPLF manifesto? what does it say?

Isn't it TPLF's plan to create and independent Tigray Republic? why do you blame others while the plan to create Independent Tigray is your own making?

:P :P

Re: እንዲህ ተተርጉሞ ይነበብ....

Posted: 30 Jul 2021, 18:28
by ethiopian
30 km from Mekele , war will be over soon. But this time it will be different, they will bury TPLF and pee on its grave !