ባንዳ እየተባለ በአማራ ኃይል ቂ* ላይ በሳንጃ እየተወጋ ያለን የኦሮሞ ወታደር ሆነ ፖሊስ፤ ህብረ ብሄራዊነትን አጥፍቶ የአንድ ወገን የበላይነትን ለማምጣት በሚደረገው እንቅስቃሴ መሣሪያ ሆኗል
Posted: 29 Jul 2021, 08:41
ባንዳ እየተባለ በአማራ ኃይል ቂ* ላይ በሳንጃ እየተወጋ ያለን የኦሮሞ ተወላጅ ወታደር ሆነ ፖሊስ የሚያዝንለት ልብ የለኝም። ሲጀመር ላለፉት ሦስት ዓመታት ህዝቤን ሲያደማ ነው የከረመው። አሁንም ለአንዱ አሽከርነት ገብቶ ሌላውን ህዝብ ሊወጋ ነው የሄደው። ከሁሉም በላይ ህብረ ብሄራዊነትን አጥፍቶ የአንድ ወገን የበላይነትን ለማምጣት በሚደረገው እንቅስቃሴ መሣሪያ ነው የሆነው። ታዲያ ለምን አዝንለታለሁ?
ይህ በንዲህ እያለ እኔ እዚህ በምፅፋቸው እውነቶች አንዳንዱ በኮመንትም በውስጥም እየመጣ የጁንታ ተላላኪ ሲለኝ ሳቄ ይመጣል። ምክንያቱም አውቀዋለሁዋ። በኢህአዴግ ዘመንም በብልፅግና ዘመንም ደንበኛ ተላላኪ እራሱ ነው። ዛሬ ጁንታ የሚለው አካል በለስ ቀንቶት ቢመጣ ቀድሞ ተቀላቅሎ እኔን ፀረ-ምናምን ብሎ የሚፈርጀኝ ይህ ዛሬ የጁንታ ተላላኪ የሚለኝ ተንከሲስ እንደሚሆን ቅንጣት አልጠራጠርም።
ይህ በንዲህ እያለ እኔ እዚህ በምፅፋቸው እውነቶች አንዳንዱ በኮመንትም በውስጥም እየመጣ የጁንታ ተላላኪ ሲለኝ ሳቄ ይመጣል። ምክንያቱም አውቀዋለሁዋ። በኢህአዴግ ዘመንም በብልፅግና ዘመንም ደንበኛ ተላላኪ እራሱ ነው። ዛሬ ጁንታ የሚለው አካል በለስ ቀንቶት ቢመጣ ቀድሞ ተቀላቅሎ እኔን ፀረ-ምናምን ብሎ የሚፈርጀኝ ይህ ዛሬ የጁንታ ተላላኪ የሚለኝ ተንከሲስ እንደሚሆን ቅንጣት አልጠራጠርም።
Please wait, video is loading...