ታሪክ ራሷን ትደግማለች: ጥንት በወንጭፍ ጣልያንን የገጠመው አማራ ፤ ዛሬ ደግሞ በጓንዴ እና በምንሽር ብረት ለበስ ታንከኛውን ወያኔን ገጥሟታል - የባንዳው መድሃኒት
Posted: 28 Jul 2021, 15:34
ታሪክ ራሷን ትደግማለች: ጥንት በወንጭፍ ጣልያንን የገጠመው አማራ ፤ ዛሬ ደግሞ በጓንዴ እና በምንሽር ብረት ለበስ ታንከኛውን ወያኔን ገጥሟታል - የባንዳው መድሃኒት::የዐማራ አርበኛ እና አበበ ቢቄላ በግብር እና ወኔያቸው ይመሳሰሉብኛል።
መከላከያ አፈገፈገ ተባለ ወይም ሼሼ ፣ ፋኖ አማራ ግን በውጅግራ ታንክ ነጥቆ ወያኔን የመደምሰስ ሂደቱን ይዟል። የሴራ ይሁን የቅንነት፣ ከፋኖ ጋር ቀልድ የለም። ፋኖ ቀይ መስመር በራያ ግንባር አስቀምጧል - ሥልታዊ የሚባል የመከላከያ ዘፈን አይለቀቅም።
መከላከያ አፈገፈገ ተባለ ወይም ሼሼ ፣ ፋኖ አማራ ግን በውጅግራ ታንክ ነጥቆ ወያኔን የመደምሰስ ሂደቱን ይዟል። የሴራ ይሁን የቅንነት፣ ከፋኖ ጋር ቀልድ የለም። ፋኖ ቀይ መስመር በራያ ግንባር አስቀምጧል - ሥልታዊ የሚባል የመከላከያ ዘፈን አይለቀቅም።