መንግስት ለወጣቶች፣ የስራ ዕድል መፍጠር ባለመቻሉ፣ በሚልዮኖች የምይቆጠሩ ወጣቶችን በhuman wave የጦርነት ታክቲክ ለመቀነስ ማሰቡ ይፋ እየወጣ ነው።
Posted: 26 Jul 2021, 18:55
ሾልኮ የወጣ መረጃ፣
መንግስት ለወጣቶች፣የስራ ዕድል መፍጠር ባለመቻሉ፣ወጣቶችን በጦርነት ለመቀነስ ማሰቡ ይፋ እየወጣ ነው።
#በዚህ መሠረት፣ከእያንዳንዱ ቤተሰብ፣አንድና ከዚያ በላይ ወጣቶች፣ለጦርነት በግድጅ እንድሰማሩ አዲስ አበባ ሳይቀር የክተት ጥሪ መታወጁ፣ተገልጿል። #ወጣቶች ከምን ጊዜም በላይ መንቃት ባለባቸው ጊዜ ላይ ይገኛሉ።
#ባለስልጣናት የራሳቸውን ልጅ፣በጋርድ እያስጠበቁ፣እያስተማሩ፣የድሃ ልጆችን፣ለጦርነት መቀስቀሱ ትዝብት ልሆን ይገባናል።
#ሀገር ከተወረረች፣ሁላችንም ለጦርነት ዝግጁ ነን።ነገር ግን የእርስ በርስ ጦርነት፣ለማናችንም የማይበጅ በመሆኑ፣ለተወሰኑ ሰዎች ስልጣን ብለን ደመኛ ጠላት መሆን አስፈላጊ አይደለም። ንቃ!!!!ንቃ።
መንግስት ለወጣቶች፣የስራ ዕድል መፍጠር ባለመቻሉ፣ወጣቶችን በጦርነት ለመቀነስ ማሰቡ ይፋ እየወጣ ነው።
#በዚህ መሠረት፣ከእያንዳንዱ ቤተሰብ፣አንድና ከዚያ በላይ ወጣቶች፣ለጦርነት በግድጅ እንድሰማሩ አዲስ አበባ ሳይቀር የክተት ጥሪ መታወጁ፣ተገልጿል። #ወጣቶች ከምን ጊዜም በላይ መንቃት ባለባቸው ጊዜ ላይ ይገኛሉ።
#ባለስልጣናት የራሳቸውን ልጅ፣በጋርድ እያስጠበቁ፣እያስተማሩ፣የድሃ ልጆችን፣ለጦርነት መቀስቀሱ ትዝብት ልሆን ይገባናል።
#ሀገር ከተወረረች፣ሁላችንም ለጦርነት ዝግጁ ነን።ነገር ግን የእርስ በርስ ጦርነት፣ለማናችንም የማይበጅ በመሆኑ፣ለተወሰኑ ሰዎች ስልጣን ብለን ደመኛ ጠላት መሆን አስፈላጊ አይደለም። ንቃ!!!!ንቃ።
Please wait, video is loading...