Page 1 of 1

Abraha Desta: እንደምን ሰነበታችሁ?

Posted: 22 Jul 2021, 09:30
by C beyond
:mrgreen:

እንደምን ሰነበታችሁ?

አዲስ አበባ ነው ያለሁት።
ከሀገር እንዳልወጣ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ተከልክያለሁ።

ከዓመታት በፊት የታሰርኩበትና ነፃ የወጣሁበት ክስ እንደገና ተቀስቅሶ እንድከላከል ለሐምሌ 20, 2013 ዓም ቀጠሮ ተሰጥቶኛል።

ከሐምሌ 20 በሓላ ከጠፋሁ ያው ታስሬያለሁ ማለት ነው።
ሳልታሰር ከቆየሁ መንገድ ሲከፈት ወደ ትግራይ እመለሳለሁ!

ሰላም!

https://www.facebook.com/abraha.desta.1 ... 0264844486

Re: Abraha Desta: እንደምን ሰነበታችሁ?

Posted: 22 Jul 2021, 10:13
by Lakeshore
Please ask him if want to go to his beloved Mekele i will make sure he will be in the next WFP truck.

I thought so he is parrying to stay in Addis with civilized peoples. ይሀንን የዱቤ ደብተር ይመስል የተሰረዘና የተደለዘ ፊቱን ይዞ ሲዞር ይማያፈር አንሰሳ he said we are not going to give an inch of our land. what happened now hiding in Addis and waiting for our charity? we tell him when to eat and when to shite if not we will drop him in Mekelle.