Page 1 of 1

የትግራይ ድል ለፌደራሊስቶች ትልቅ ጠቀሜታ አለው!! - By Andinet Zeleke Bekele

Posted: 20 Jul 2021, 09:48
by sarcasm
የትግራይ ድል ለፌደራሊስቶች ትልቅ ጠቀሜታ አለው!!
***************************
የትግራይ ሽንፈት ለፌደራሊስት አስተሳሰብ ላለው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች #ዘላለማዊ ሽንፈት ይሆን ነበር፡፡ ትግራይ ብትሸነፍ ኖሮ ይሄኔ ሁሉም እላያችን ላይ ይጨማለቅ ነበር፤ በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ለጥቃት prime target ይሆን ነበር፡፡

በትእቢት የኦሮሞ ዋና ዋና ፖለቲከኞችን በማሰር እና ወሳኝ ሰዎችን በመግደል እንዲሁም በወለጋ እና በጉጂ የተከፈተበት መጠነ ሰፊ ጦርነት ዋናው አላማ ኦሮሞን የፌደራሊስት አስተሳሰቡን ለመስበር በማሰብ እና ሁለተኛ ዜጋ አድርጎ ለማኖር ነበር፡፡

የትግራይ ድል ሁሉንም ቀያይሮታል፤ መከላከያንም ወደ ኦሮሚያ ጥቃቱን እንዳያስብ በእጅጉ አዳክሞታል፡፡ ዛሬ በትግራይ ድል ማን እንደተደናገጠ እና እያለቀሰ እንዳለ ይታወቃል፡፡
Please wait, video is loading...

Re: የትግራይ ድል ለፌደራሊስቶች ትልቅ ጠቀሜታ አለው!! - By Andinet Zeleke Bekele

Posted: 20 Jul 2021, 10:55
by Abdisa





Re: የትግራይ ድል ለፌደራሊስቶች ትልቅ ጠቀሜታ አለው!! - By Andinet Zeleke Bekele

Posted: 20 Jul 2021, 11:02
by Abere
በእዉነት ከትግሬ ወያኔ ጋር አብሮ ከመኖር ምንም ዓይነት አገር ባይኖር ይሻላል። በተለይ የአማራ ህዝብ ትግሉን እንደ ምንጊዜውም አጠናክሮ መቀጠል አለበት። ከመዥገር ጋር ከምኖር አገር ቢፈርስ ይሻላል።

Re: የትግራይ ድል ለፌደራሊስቶች ትልቅ ጠቀሜታ አለው!! - By Andinet Zeleke Bekele

Posted: 20 Jul 2021, 11:12
by Abere
ከትግሬ ወያኔ ጋር አንድ አገር ላይ መኖር ማለት ሽንት ቤት ተቀምጦ መብላት ነው።