Page 1 of 1

Must See ሰበር ዜና : የትግራይ መከላከያ አባላት ኦሮምኛ መማር ጀመሩ

Posted: 15 Jul 2021, 21:58
by Thomas H
በግዴታ ወደ ትግራይ የተላኩት የኦሮሞ ወታደሮች ከኦሮምኛ በስተቀር ሌላ ቋንቋ መናገር ስለማይችሉ ሁለተኛ እድል ለመስጠት ሲባል የትግራይ መከላከያ አባላት ኦሮምኛ መማር ጀምረዋል ስለዚህ እነዚህ የኦሮሞ ወታደሮች "ሀርከ ኦል ቀባ" ሲባሉ ወዲያውኑ እጅ ካልሰጡ እርምጃ ይወሰድባቸዋል::









እነዚህ ማፈሪያዎች በወታደራዊ ብቃት 1 የአማራ ልዩ ኃይል ከ100 የኦሮሞ ልዩ ኃይል ይበልጣል ይሉና ከዛ ደግም ኦሮሞን ኑ ድረሱልን ብለው ይማፀናሉ
Please wait, video is loading...

Re: Must See ሰበር ዜና : የትግራይ መከላከያ አባላት ኦሮምኛ መማር ጀመሩ

Posted: 15 Jul 2021, 23:56
by Thomas H
ዓብይ ዝናቡ እንደዛ ሲያሽቃብጥባቸው የነበሩት ባሕላዊ ጄኔራሎች የት ገቡ ?
*ድል ቁርሱ
*ትንታጉ
*ነበልባሉ
*ሀገር ወዳዱ
*ግስላዉ
*አነፍናፊዉ
*የጦርነት ሊቁ
*ሰዉ ኃይል አመጋጋቢው
*አይበገሬዉ
*ሳተናዉ
*ልበ ቆራጡ
*ሎጂስቲክስ አሳላጩ
*ንስሩ
*አርዕድ አንቀጥቅጡ
*ነጎድጓዱ
*ንስሩ
*ካርታን እንደ ምድር አንባቢዉ
*ጀግናዉ
*ቆራጡ
የት ደረሱ ግን ?

Re: Must See ሰበር ዜና : የትግራይ መከላከያ አባላት ኦሮምኛ መማር ጀመሩ

Posted: 16 Jul 2021, 09:54
by Thomas H
የኦሮምኛ ቋንቋ ክፍል 1
በአፋን ኦሮሞ ባጫ ማለት የማይረባ ተራ ቀልደኛ ማለት ነው። በተለይ ሰክሮ ዝም ብሎ የሚለፈልፍ አይነት ሰው ማለት ነወ።

በነገራችን ላይ የባጫ የመጀመሪያ ስሙ(የአማራ ስሙ) ሃይሉ ዱባለ (Hayiluu Dubbalee)መሆኑን ያውቃሉ? ከተማረክ በኋላ ነው ስሙን ወደ ባጫ ደበሌ የቀየረው::