ሰበር ዜና : በዓብይ ምክንያት አርከበ ዕቁባይ ለታጨበት የተመድ የስራ ሃላፊነት ሳይመረጥ ቀረ
Posted: 13 Jul 2021, 10:53
የሠለጠነው ዓለም ለዓብይ ካለው ጥላቻ የተነሣ ለአርከበ ድምፅ ከለከሉት::ለመከልከሉ ዋና ምክንያት ሆኖ የቀረበው ደግም አርከበ የዓብይ አማካሪ ስለሆነ እና ዓብይ ደግሞ በጦር ወንጀለኝነት የሚከሰስ ሰው ስለሆነ ነው::
የጀርመን የፌዴራል የምጣኔ ትብብር እና ልማት ሚኒስትር ገርድ ሙለር ቀጣዩ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተመርጠዋል፡፡
የሠለጠነው ዓለም መሪዎች ሳያነቡ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት የጣሉት የዓብይ የልመና ደብዳቤ

]
የጀርመን የፌዴራል የምጣኔ ትብብር እና ልማት ሚኒስትር ገርድ ሙለር ቀጣዩ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተመርጠዋል፡፡
የሠለጠነው ዓለም መሪዎች ሳያነቡ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት የጣሉት የዓብይ የልመና ደብዳቤ

]