"ይሄን ጦርንት ኣይጨርስም የኢትዮጵያ መንግስት፤ ለዶ/ር አቢይ ነግሬዋቸዋለሁ" ኮሎኔል ገመቹ አያና (በአካል ቀርበው ምክር የለገሱት በሽብር ክስ በእስር እንዲማቅቁ የተደረጉት)
Posted: 13 Jul 2021, 10:42
- ኮሎኔል ገመቹ አያና ይናገራል!
••• !
ወደፊት ሊከሰት የሚችለውን ሁሉ በወንድማዊነት ቀርበው በአካል ጭምር ምክር የለገሱትን በጠላትነት ቆጥሮ በሽብር ክስ አወሳስቦ በእስር እንዲማቅቁ ያደረገ መንግስትና ይህን ሃቅ እያየ እየሰማ አይኔን ግንባር ያድርገው፣ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ ግፋ በለው ሲል የከረመ ህዝብ፣ በግፍ እስር እየማቀቁ ባሉት ጀግኖች ስም ገና ጥይትና ችግር እየተፈራፈቀ ይቆላዋል!
••• !
ወደፊት ሊከሰት የሚችለውን ሁሉ በወንድማዊነት ቀርበው በአካል ጭምር ምክር የለገሱትን በጠላትነት ቆጥሮ በሽብር ክስ አወሳስቦ በእስር እንዲማቅቁ ያደረገ መንግስትና ይህን ሃቅ እያየ እየሰማ አይኔን ግንባር ያድርገው፣ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ ግፋ በለው ሲል የከረመ ህዝብ፣ በግፍ እስር እየማቀቁ ባሉት ጀግኖች ስም ገና ጥይትና ችግር እየተፈራፈቀ ይቆላዋል!
Please wait, video is loading...