"የኦሮሞ ወጣቶች ጥንቃቄ አድርጉ የማይመለከታችሁ ጦርነት ውስጥ አትግቡ እንላለን።" Ezekiel Gebisa
Posted: 13 Jul 2021, 10:20
በኦሮሚያ ከሁሉም ወረዳዮች ለመከላከያ ሠልጥኖ ወደ ትግራይ የሚዘምት ከወረዳ 100 እየመለመሉ ይገኛሉ። የኦሮሞ ወጣቶች ጥንቃቄ አድርጉ የማይመለከታችሁ ጦርነት ውስጥ አትግቡ እንላለን።
Please wait, video is loading...