ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል!! ኾረም በትህነግ ሬሳ ክምር ተሞልታለች
Posted: 12 Jul 2021, 19:36
#ሰበር_ዜና
********
በኢትዮጵያ መንግስት የተኩስ አቁም ጥሪ ያልተቀበለው የህወሓት ታጣቂ ቡድን በኮረም በኩል በከፈተው ትንኮስና ተኩስ በአማራ ልዩ ሀይል ሙሉ በሙሉ ተመክቶ እየተደመሰሰ ይገኛል:: አሻፈረኝ ያለው የህወሓት ታጣቂ ቡድን ኮረም ላይ መሳሪያ የያዙ ልጆችና ሽማግሌዎች መሸሽ የማይችሉ የህወሓት ታጣቂዎች በተደረገባቸው የመልስ ጥቃት ሳይሸሹ ቀርተው ኮረም እሬሳ በሬሳ ሆናለች::
********
በኢትዮጵያ መንግስት የተኩስ አቁም ጥሪ ያልተቀበለው የህወሓት ታጣቂ ቡድን በኮረም በኩል በከፈተው ትንኮስና ተኩስ በአማራ ልዩ ሀይል ሙሉ በሙሉ ተመክቶ እየተደመሰሰ ይገኛል:: አሻፈረኝ ያለው የህወሓት ታጣቂ ቡድን ኮረም ላይ መሳሪያ የያዙ ልጆችና ሽማግሌዎች መሸሽ የማይችሉ የህወሓት ታጣቂዎች በተደረገባቸው የመልስ ጥቃት ሳይሸሹ ቀርተው ኮረም እሬሳ በሬሳ ሆናለች::