Page 1 of 1

ሰበር ዜና: ሲቪል ልብስ በመልበስ ሾልኮው አላማጣ የገቡ የኣሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች ተደመሰሱ!!!!

Posted: 11 Jul 2021, 18:39
by Ejersa
ኣምስት የኣሸባሪው የህወሓት ታጣቂዎች በሲቪል ልብስ ሾልኮው በመግባት ኣላማጣ ከተማን በቶክስ ለማሸበር ሙከራ ኣድርገው ነበር። ከደቂቃዎች የተኩስ ልውውጥ በኋላ ሁለቱ ወዲያው ሲገደሉ ሶስቱ በቁጥጥር ስር ውለዋል።