Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና: የቀድሞው ምርኮኛው ሱሌይማን ደደፎ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

Post by Thomas H » 11 Jul 2021, 12:02

በቁሙ ነው የሞተው:: ትላንትና ስለአማራው ምኒልክ የፃፈውን እና ዛሬ ደግሞ ስለ ወልቃይት የፃፈውን እዩት:: ገና ለገና ውጭ ጉዳይ በአማሮች ስለተያዘ እና ከ30 በላይ ኤምባሲዎች ስለሚዘጉ ከአምባሳደርነት ላለመነሳት ነፍጠኞችን አስደስቶ በአምባሰደርነቱ ለመቀጠል ነው ይሄን የፃፈው አይ የሰው ልጅ ዝቅጠት::

ሱሌይማን ዛሬ


















ሱሌይማን ትላንትና