ለማስታወስ ያህል ጊንጪ ላይ ህዝባዊ አመፅ የጀመረው ኢህአዴግ የወቅቱን ምርጫ በ 100% አሽንፊያለው ባለ ማግስት ነበር።
Posted: 11 Jul 2021, 07:07
ለማስታወስ ያህል ጊንጪ ላይ ህዝባዊ አመፅ የጀመረው ኢህአዴግ የወቅቱን ምርጫ በ 100% አሽንፊያለው ባለ ማግስት ነበር።
በወቅቱ ፕ/ር መርጋ በቃናም አሁን ወ/ሪት ብርቱካን የምትለንን ሲል ነበር።
ለዘመናት መንገዳችንን መቀየር ያልቻልን "ታጥቦ ጪቃ ፥ አድሮ ቃሪያ " ነን ለማለት ያህል ነው።
ነገ የሚሆነውን አብረን እናያለን።
በወቅቱ ፕ/ር መርጋ በቃናም አሁን ወ/ሪት ብርቱካን የምትለንን ሲል ነበር።
ለዘመናት መንገዳችንን መቀየር ያልቻልን "ታጥቦ ጪቃ ፥ አድሮ ቃሪያ " ነን ለማለት ያህል ነው።
ነገ የሚሆነውን አብረን እናያለን።
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...