ግብጽ የኮ/ል አብይን የአባይ ግድብን እየሞላሁ ነው ስጦሎጂ ለፖለቲካ ፍጆታ እንጂ ግድቡ በተጨባጭ እየተሞላ አይደለም በማለት አጋለጠች እኮ፡፡
Posted: 08 Jul 2021, 09:59
- አጅሬው የአማራ መንግስት መሪ ግድብ እየሞላሁ ነው እያለ ሲያቅራራ ግብጽ እንደት ዝም አለች፣ ያ ሁሉ የውትድርና ልምምድ ጋጋታዋ የት ገባ እያልኩ ነበር፡፡
- እኔ እኮ ማመን አቅቶኝ ነበር፡፡
- ለካስ አጅሬው ኮ/ል የለመደውን በውስጥ ተዋውሎ ለፖለቲካ ፍጆታ ሕዝብን በሚዲያ እያታለለ ነው፡፡
- በውሸት አጨበርብሮ የመኖር ዘመን በማብቃቱ አማራን ኑሮ አልቀናውም፡፡