Page 1 of 1

የሚንሊክ ጊዜ በዓድዋ ጦርነትና በአብይ ዘመን የትግራይ ወረራ ከኦሮሞ ብሔራዊ ጥቅም አንፃር ተመሣሳይ ነው፡፡

Posted: 07 Jul 2021, 21:38
by AbebeB
  • ጣሊያን የመጣው የኢትዮጵያን ኤምፓየር በሰለጠነ ፊዴረሽን ለማስተዳደር ነበር፡፡
  • ትግራዋይም ከአማራ ጋር እየተዋጋ ያለው የኢትዮጵያ ኤምፓየር በሰለጠነ ፊዴረሽን እንድትተዳደር ነው፡፡
  • የሰለጠነን ፊዴረሽን አስተዳደር መዋቅር ደግሞ የኦሮሞ ሕዝብ ለዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲ ሲባል ይፍልገዋል፡፡
  • ስለዚህ ወደ ትግራይ የዘመተው ኦሮሞ ፈልጎ ሣይሆን ስልጣን ተቆናጠጡት የቅኝ ገዥ አማራ መንግስታት አስገድደዉት መሆኑ ከታሪክና አሁን ከሚታየው ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር ልክ ነው፡፡