Page 1 of 1
ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!
Posted: 07 Jul 2021, 19:21
by AbebeB
አሉላ ሰለሞን ጀጋኑ ተጋሩ ሰሞኑን የአማራን ጦር እንደ በግ ማርኮ፣ እንደ ከብት እየነዳቸው ያዬነውን “ጦርነት ባህላዊ ጨዋታችን ነው” በማለት አስቀድሞ ሲነግረን ነበር፡፡ ታዲያ ኮ/ል ይህ ዘግይቶ ሲገባቸው ፋርነታቸውን ላለማስነቃት በፒያሣ ተሞሽረው እንዲህ አሉ፡፡

Re: ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!
Posted: 07 Jul 2021, 21:53
by AbebeB
አሉላ ሰለሞንና ኮ/ል አብይ በአረጋገጡት መሰረት እየተነደ ያለው የአማራ መንግስት ጦር ምስል

Re: ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!
Posted: 07 Jul 2021, 22:03
by AbebeB
Re: ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!
Posted: 07 Jul 2021, 22:23
by Dawi
ሱሪህንና ትጥቕን፣ ሚሳዬልህን አስወልቆ ገርፎ ከአሁን ወዲያ እንደጦጣ "ባሕላዊ ጨዋጣህን" ድንጋይ ላይ የመጨፈር መብቱን አብቹና ኢሳይያስ ለአሉላ ሰለሞን ፈቅደዋል፣
ምን ታመጣላችሁ? ከአሁን በዃላ ካስፈለገም እንደገና ትወገራላችሁ።
አቤ፥
የአሉላ ሰለሞን አይነቱን ቱልቱላ ማንነት መኮንን ከዚህ ቀጥሎ ያብራራዋል፣ በጥሞና አዳምጥ።