Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!

Post by AbebeB » 07 Jul 2021, 19:21

አሉላ ሰለሞን ጀጋኑ ተጋሩ ሰሞኑን የአማራን ጦር እንደ በግ ማርኮ፣ እንደ ከብት እየነዳቸው ያዬነውን “ጦርነት ባህላዊ ጨዋታችን ነው” በማለት አስቀድሞ ሲነግረን ነበር፡፡ ታዲያ ኮ/ል ይህ ዘግይቶ ሲገባቸው ፋርነታቸውን ላለማስነቃት በፒያሣ ተሞሽረው እንዲህ አሉ፡፡


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!

Post by AbebeB » 07 Jul 2021, 21:53

አሉላ ሰለሞንና ኮ/ል አብይ በአረጋገጡት መሰረት እየተነደ ያለው የአማራ መንግስት ጦር ምስል



Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: ኮ/ል አብይ አህመድ አሉላ ሰለሞንን (TMH) አምሮሮ ተቃወመ፡፡ አጃኢባ!

Post by Dawi » 07 Jul 2021, 22:23

ሱሪህንና ትጥቕን፣ ሚሳዬልህን አስወልቆ ገርፎ ከአሁን ወዲያ እንደጦጣ "ባሕላዊ ጨዋጣህን" ድንጋይ ላይ የመጨፈር መብቱን አብቹና ኢሳይያስ ለአሉላ ሰለሞን ፈቅደዋል፣

ምን ታመጣላችሁ? ከአሁን በዃላ ካስፈለገም እንደገና ትወገራላችሁ። :P

አቤ፥

የአሉላ ሰለሞን አይነቱን ቱልቱላ ማንነት መኮንን ከዚህ ቀጥሎ ያብራራዋል፣ በጥሞና አዳምጥ።



Post Reply