Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የፌደራል መንግስት ባንክ ዘግቶ ገንዘብ እንዳናወጣ፤ ስልክ ዘግቶ ቤተሰቦቻችንን እንዳናገኝ አገደን እንጂ፤ በኛ በኩል ሁሉም እንደነበረ ነው።" የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች (የጀርመን ራድዮ)

Post by sarcasm » 03 Jul 2021, 07:46

"የፌደራል መንግስት ባንክ ዘግቶ ገንዘብ እንዳናወጣ፤ ስልክ ዘግቶ ቤተሰቦቻችንን እንዳናገኝ አገደን እንጂ በኛ በኩል ሁሉም እንደነበረ ነው። ሁሉም ሰላም ነው። ፈተና እየተፈተንን፤ ተመራቂዎችም ለምርቃታቸው እየተዘጋጁ ነው። business as usual ነው ያለው" ~ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%9 ... a-58140740