Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Tiago
Member
Posts: 3307
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

TPLF targeting የጎንደር ልሂቃንን

Post by Tiago » 02 Jul 2021, 14:04

ግፈኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ

ሰብአዊ እርዳታ እንዳይደርስ የሚደረጉ ሴራዎች አለም እንዲያውቀው እንዲደረጉ

የትግራይን ህዝብ በረሀብና በጥማት ለማጥፋት እየተደረገ ያለውን ርብርብ አለም እንዲያውቀው እንዲደረግ እነዚህ በዘላቂነት የሚቀጥሉ ይሆናሉ

ጠላቶቻችን ሁሉ ጊዜ በመከላከል ቦታ እንዲሆን (ዲፌንስ ማድረግ ላይ እንዲጠመዱ) ሁልጊዜም ጨፍጫፊ መሆናቸውን አለም በደንብ እንዲያውቅ ማድረግ ይገባናል።

እዚህ ላይ ልንጠነቀቅ የሚገባን ግን፣ ጠላቶቻችንን ለይተን መምታት ላይ ነው። እዚህ ላይ ለይተን ልንመታቸው የሚገባው የአማራ ልሂቃንን በተለይም የጎንደር ልሂቃንን ለብቻቸው ነጥለን ልንመታቸው ይገባል። ከዚህ ጀምሮ ጎን ለጎን ይህንን አያይዘን መሄድ በጣም ይገባናል

በዚህ ጉዳይ በተለይ የቲኤሜች (Tigrai Media House) ቴሌቪዥን ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል። “ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊያን” እያልክ ሁልንም ሰው ጠላትህ ማድረግ አይገባም”አምሐራ” እያልክ ብቻም መሄድ አደጋው ብዙ ነው። “በኢትዮጵያ ስም የሚሸቅጡ የጎንደር ልሂቃን” በማለት ጠላትህን ነጥነት መውቃት ነው የሚገባህ። ነገር ግን በአለም ሚዲያ ፊት ጠላታችን አድርገን የምናቀርባቸው የኢትዮጵያ እና የኤርትራን መንግስታን እንዲሁም አማራን ነው ታርጌት ማድረግ ይገባል። (Ethio Wiki Leaks)