Page 1 of 1
@Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡
Posted: 01 Jul 2021, 14:27
by AbebeB
ሀብታሙ አያሌው ህወሀት (የትግራይ ሀይል) ቀጥተኛ የአውሮፕላን በረራ እንደፈቀድ አስቦ የተከዜን ድልድይ ሰበረው የሚል አንድምታ ያለው ሀብ ተናገረ፡፡
Re: @Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡
Posted: 02 Jul 2021, 00:43
by AbebeB
Re: @Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡
Posted: 02 Jul 2021, 03:29
by AbebeB
በቀቀኖቼ በተጨባጭ ጸረ-ህዝብ ናቸው፡፡ እነርሱ የሚያስቡት እንዴት መኖ ማግኘታቸውን እንደሚቀጥሉ ብቻ ነው፡፡
Re: @Ethio 360: ሀብታሙ አያሌው የተከዜን ድልድይ ማን እንደሰበረው በማ ስረጃ ብሎ ተናገረ፡፡
Posted: 02 Jul 2021, 15:18
by AbebeB
"የፌደራሉ መንግሥት በተከዜ ወንዝ ላይ የነበረውን ድልድይ ያፈረሰው የህውሓት ኃይሎች ናቸው ሲል የተባበሩት መንግሥታት በበኩሉ ድልድዩን የአማራ ልዩ ኃይል ማፈረሱን የሚያመላክት ሪፖርት ደርሶኛል ብሏል።"
https://mereja.com/amharic/v2/537383