ዲያቆን ዳንኤል ስለ ጦርነቱ ዳግም ተናገረ
Posted: 29 Jun 2021, 19:52
ጋዜጠኛ - ዲ/ን ዳንኤል በጦርነቱ ወቅት "የጁንታው መሪዎች ተይዘው አእምሯቸው እንዲጠና እፈልጋለሁ" ብለህ ነበር። አሁንም በሃሳብህ እንደፀናህ ነህ ?
ዲ/ን ዳንኤል - በሚገባ ! እኚ ሰዎች የጉንዳን ብርታት ፣ የአንበሳን ጀግንነትና የንስርን ጉልበትና መታደስን እንዴት በአንድነት አጣምረው ሊይዙ እንደቻሉ በደንብ ሊጠኑ ይገባል


ዲ/ን ዳንኤል - በሚገባ ! እኚ ሰዎች የጉንዳን ብርታት ፣ የአንበሳን ጀግንነትና የንስርን ጉልበትና መታደስን እንዴት በአንድነት አጣምረው ሊይዙ እንደቻሉ በደንብ ሊጠኑ ይገባል
Please wait, video is loading...