በምርጫ ማግስት ብልጽግና የገባበት ፈተናና የብርቱካን መደቅሳ ወሳኝነት ፣ ዛሬ ጁላይ 2 አቢይ አህመድ እጅግ ብልህ መሪነቱን አሳይቷል! በቃ ዬቦ
Posted: 25 Jun 2021, 18:42
እኔ ሆረስ ነኝ፣ ቃላት መፍለጥ አይመቸኝም።
እጅግ ግዙፉና ብዙ አቢይን የሚያስከፍለው እርምጃ፣ ያለ የሌለ የመንግስት ሃይል አንቀሳቅሶ ባልተመዛዘነ ውድድር ብቸኛ አሸናፊ ሆኖ መውጣቱ እና ያንድ ፓርቲ ፓርላማና መንግስት ሊሆን መዘጋጀቱ እግጅ ግዙፉ ያቢይ ስህተት ብቻ ሳይሆን ወደ ትልቅ ቀውስ እንደ ሚወስደን ምንም ጥርጥር የለውም ። አቢይ በግድ፣ በግድ መንግስቱን ሰፋ ባለ መሰረት ላይ ማቆም አለበት ባስቸኳይ ።
አሁን በአቢይ መንግስት ላይ ሶስት (3) የሃይል አሰላለፎች በቅዋሜ ተነስተው ፋታ ይነሱታል፤ (1) ኢትዮጵያን ከውጭና ከውስጥ ጠላት ተከላክለው አቢይን የደገፉት ተወዳዳሪዎች ማለትም ቢያንስ ፓርላማ ውስት ሳይወከሉ የቀሩት ብልጽግናን ወደ መቃወም እየሄዱ ነው ። (2) የትግሬ፣ ኦነግና ሌሎች ንቅናቄና ሁከት እየጠነከረ እንጂ እየደከመ አልሄደም ። (3) ምዕራብ አሁንም የተባበረ ግፊቱን አላቆመም ።
በአንድ ቃል የአቢይ መንግስት በአገር ጠባቂነት እና ያርበኛ መንግስትነት ተጠናክሮ መውጣትና እጅግ ግዙፍ ቀውስና መበታተንን ማስወገድ ከፈለገ የምርጫው ዉጤት ምንም ሆነ ምን መንግስቱን አስፍቶ የኢትዮጵያ ጠላቶችን ለመቋቋም በርከት ካሉት ተፎካካሪና ተቃዋሚ ሃይሎች ቢያንስ የፓርላማው 20% የሚሆኑ ወንበሮች ለነሱ ሰጥቶ ያገር አንድነት መንግስት ማቆም አለበት በፊታችን መስከረም ማለት ነው ።
ይህን ካላደረገ ብልጽኛ የተነጠለ አይሶሌትድ የሆነ መንግስት ሆኖ ወደ ልማት ሳይሆን ወደ ብዙ አይነት ጦርነትና ፉክቻ ወስጥ ገብቶ ተንገጫግጮ ይቆማል፣ አቢይም ከልማት አላማው ይወጣል ። ጠባብ መንግስት እንደ ሸክላ ተሰባሪ ነው ። ልድገመው፣ መሰረቱ ጠባብ መንግስት እንደ ሸክላ ተሰባሪ ነው።
የኢትዮጵያ ቁልፍ ችግር ምርጫ ማድረግ አይደለም ፣ መሰረቱ የሰፋ፣ ሊቆም የሚችል መንግስት ማቋቋም ነው ። ስለሆነም አቢይ የምርጫው ዉጤት ምንም ይሁን ምን ከብልጽ ግ ና ሌላ እስከ 20% ወይም 25% የተለየ ሃሳብና አመለካከት ያላቸው የፓራላማ አባልት ማስገቢያ መንገድ ዛሬውኑ መፍጠር አለበት ።
ምርጫው ጥሩ ልምምድ ነበር ፣ ግን ያቢይን ችግር አልፈታለትም! ያንድ ፓርቲ አምባ ገነን ከመሆን የሚገላግለው መንገድ ማምጣት አለበት ። ያ ነው ሪያሊቲው! ያ ነው መፈታት ያለበት ችግር !!
ይህ ሁሉ እንዲሆን የብርቱካን ድርጅት የምርጫው ቦርድ በጥልቀት ማሰብ አለበት ። ይህ ሁሉ ልፋትኮ በመጨረሻ የተረጋጋ ጠንካራ መንግስት ለማምጣት እንጂ የግብር ይውጣ ድምጽ መቁጠር አይደለም ። የምርጫው መጨረሻ ግብ ምንድን ነው? ይህ ነው፣ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ለማቆም ነው ! ያ ነው እውነተኛው የምርጫው ፐርፐዝና ትርግሩምና ፋይዳ !!!
ሆረስ አይነ ኩሉ
ዛሬ ጁላይ 2
በቃ አሁን አቢይ አህመድ እጅግ ወሳኝ እጅግ ብልህ እጅግ ጥልቅ ዉሳኔ አደረገ !! ይህ ነው የፖለቲካ መሪነት ማለት !!! ዬቦ ኤቦ !! ይህ ነው የኢትዮጵያን ጠላቶች የምያሳፍር እውቀት !! የሽግግር መንግስት አንፈልግም። የምንፈልገው የህዝባችን አንድነጥ የፓርቲዎች አንድነት ነው !! በቃ አከተመ !! አቢይ አህመድ መሪነቱን አረጋግጧል !!!
እጅግ ግዙፉና ብዙ አቢይን የሚያስከፍለው እርምጃ፣ ያለ የሌለ የመንግስት ሃይል አንቀሳቅሶ ባልተመዛዘነ ውድድር ብቸኛ አሸናፊ ሆኖ መውጣቱ እና ያንድ ፓርቲ ፓርላማና መንግስት ሊሆን መዘጋጀቱ እግጅ ግዙፉ ያቢይ ስህተት ብቻ ሳይሆን ወደ ትልቅ ቀውስ እንደ ሚወስደን ምንም ጥርጥር የለውም ። አቢይ በግድ፣ በግድ መንግስቱን ሰፋ ባለ መሰረት ላይ ማቆም አለበት ባስቸኳይ ።
አሁን በአቢይ መንግስት ላይ ሶስት (3) የሃይል አሰላለፎች በቅዋሜ ተነስተው ፋታ ይነሱታል፤ (1) ኢትዮጵያን ከውጭና ከውስጥ ጠላት ተከላክለው አቢይን የደገፉት ተወዳዳሪዎች ማለትም ቢያንስ ፓርላማ ውስት ሳይወከሉ የቀሩት ብልጽግናን ወደ መቃወም እየሄዱ ነው ። (2) የትግሬ፣ ኦነግና ሌሎች ንቅናቄና ሁከት እየጠነከረ እንጂ እየደከመ አልሄደም ። (3) ምዕራብ አሁንም የተባበረ ግፊቱን አላቆመም ።
በአንድ ቃል የአቢይ መንግስት በአገር ጠባቂነት እና ያርበኛ መንግስትነት ተጠናክሮ መውጣትና እጅግ ግዙፍ ቀውስና መበታተንን ማስወገድ ከፈለገ የምርጫው ዉጤት ምንም ሆነ ምን መንግስቱን አስፍቶ የኢትዮጵያ ጠላቶችን ለመቋቋም በርከት ካሉት ተፎካካሪና ተቃዋሚ ሃይሎች ቢያንስ የፓርላማው 20% የሚሆኑ ወንበሮች ለነሱ ሰጥቶ ያገር አንድነት መንግስት ማቆም አለበት በፊታችን መስከረም ማለት ነው ።
ይህን ካላደረገ ብልጽኛ የተነጠለ አይሶሌትድ የሆነ መንግስት ሆኖ ወደ ልማት ሳይሆን ወደ ብዙ አይነት ጦርነትና ፉክቻ ወስጥ ገብቶ ተንገጫግጮ ይቆማል፣ አቢይም ከልማት አላማው ይወጣል ። ጠባብ መንግስት እንደ ሸክላ ተሰባሪ ነው ። ልድገመው፣ መሰረቱ ጠባብ መንግስት እንደ ሸክላ ተሰባሪ ነው።
የኢትዮጵያ ቁልፍ ችግር ምርጫ ማድረግ አይደለም ፣ መሰረቱ የሰፋ፣ ሊቆም የሚችል መንግስት ማቋቋም ነው ። ስለሆነም አቢይ የምርጫው ዉጤት ምንም ይሁን ምን ከብልጽ ግ ና ሌላ እስከ 20% ወይም 25% የተለየ ሃሳብና አመለካከት ያላቸው የፓራላማ አባልት ማስገቢያ መንገድ ዛሬውኑ መፍጠር አለበት ።
ምርጫው ጥሩ ልምምድ ነበር ፣ ግን ያቢይን ችግር አልፈታለትም! ያንድ ፓርቲ አምባ ገነን ከመሆን የሚገላግለው መንገድ ማምጣት አለበት ። ያ ነው ሪያሊቲው! ያ ነው መፈታት ያለበት ችግር !!
ይህ ሁሉ እንዲሆን የብርቱካን ድርጅት የምርጫው ቦርድ በጥልቀት ማሰብ አለበት ። ይህ ሁሉ ልፋትኮ በመጨረሻ የተረጋጋ ጠንካራ መንግስት ለማምጣት እንጂ የግብር ይውጣ ድምጽ መቁጠር አይደለም ። የምርጫው መጨረሻ ግብ ምንድን ነው? ይህ ነው፣ መሰረቱ የሰፋ መንግስት ለማቆም ነው ! ያ ነው እውነተኛው የምርጫው ፐርፐዝና ትርግሩምና ፋይዳ !!!
ሆረስ አይነ ኩሉ
ዛሬ ጁላይ 2
በቃ አሁን አቢይ አህመድ እጅግ ወሳኝ እጅግ ብልህ እጅግ ጥልቅ ዉሳኔ አደረገ !! ይህ ነው የፖለቲካ መሪነት ማለት !!! ዬቦ ኤቦ !! ይህ ነው የኢትዮጵያን ጠላቶች የምያሳፍር እውቀት !! የሽግግር መንግስት አንፈልግም። የምንፈልገው የህዝባችን አንድነጥ የፓርቲዎች አንድነት ነው !! በቃ አከተመ !! አቢይ አህመድ መሪነቱን አረጋግጧል !!!
