ሰበር ዜና : ኢዜማ ፈረሰ
Posted: 23 Jun 2021, 20:38
ብርሃኑ ነጋ ያለበት ፓርቲ መጨረሻው ይሄ ነው የሚሆነው:: ንብረት መሸጥ ጀመሩ::
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ነገ ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ/ም ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫና የፓርቲውን አቋም በተመለከተ አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማርያም አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።
ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲገኙለት ጋብዟል።

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ነገ ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ/ም ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫና የፓርቲውን አቋም በተመለከተ አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማርያም አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።
ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲገኙለት ጋብዟል።
