Page 1 of 1

ሰበር ዜና : ኢዜማ ፈረሰ

Posted: 23 Jun 2021, 20:38
by Thomas H
ብርሃኑ ነጋ ያለበት ፓርቲ መጨረሻው ይሄ ነው የሚሆነው:: ንብረት መሸጥ ጀመሩ::


የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ነገ ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ/ም ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫና የፓርቲውን አቋም በተመለከተ አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማርያም አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።
ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲገኙለት ጋብዟል።



Re: ሰበር ዜና : ኢዜማ ፈረሰ

Posted: 23 Jun 2021, 22:40
by euroland
ወያኔ አመድ ሆነ!