የኦሮሞ ብልግና በጉራጌ ውስጥ የሚያደርገው ሞት ቀረሽ የምርጫ ትግል
Posted: 16 Jun 2021, 15:21
የ1987ቱ እንዳይደገም እጅግ ፈርተዋል። ለ30 አመት ተረስቶ የዉሃ ጉድጓድ ያልተቆፈረለት ጉራጌ በሁለት ሳምንት ውስጥ የተገባለትን ማባበያ (ማታለያ) ልብ በሉ!
አንድ፣ ሺመልስ አብዲሳ አንድ ቀን ብድግ ብሎ የጉራጌኛ ቋንቋ ፕሮግራም በኦኤማኤን ላይ ከፈትኩ አለ ። ለነገሩ አንድ ጉራጌ ዞር ብሎ የሚያየው የሚሰማው ነገር አይደለም ። እኔ አንድ ቀን እንኳ ከፍቼው አላቅም!
ሁለት፣ ሺመልስ አብዲሳ በኦሮሞ ወጪ አንድ ጥ/ ቤት ሊሰጠን መሰረተ ድንጋይ አስቀመጠ!
ሶስት፣ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ የጉራጌ ማዕከል ማሰሪያ መሬት ለመስጠት ቃል ገባች! ልብ በሉ በአዲስ አበባ ከአማራ ቀጥሎ ያለው የህዝብ ብዛት ጉራጌ ሆኖ ሳለ ወያኔ ግ ን ጉራጌን ለ27 አመት ሲበታትን ማለት ነው ።
አራት፣ የጉራጌ ብልጽኖች በወልቂጤ ታላቁ ሩጫ አዘጋጁ !
አምስት፣ ታከለ ኡማ የመጀመሪያው የሆነ የማዕድን ፋብሪካ በአበሽጌ ጉራጌ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ!
ስድስት፣ አቢይ አህመድ በጉራጌ የክልል ጥያቄ ላይ ለ3 አመት ሲቀልድ ከርሞ በቀደም ጉራጌዎቹ በቤተ መንግስቱ አጠገብ ሲዘፍኑ በራሱ ጋባዥነት ብቅ ብሎ የተምቢ፣ ዬምጣቢ፣ በላለዲ ዬምጣ አለ!
ይህ ሁሉ የሆነው አንድ ወር ባልሞላው ግዜ ነው !
እንግዲስ በመላ ኢትዮጵያ ያሉት ጉራጌዎች ስንቱ ህሊናቸውን ስንቱ ለማባበያው ድምጽ እንደ ሚሰጡ የሚታይ ይሆናል! ለነገሩ ፖለቲካ ሁሉ ይህን መሰል የማባበያ ጨዋታ ነው ፣
የብልጽግናዎች ብቸኛ አላማ በግልጽ ይታወቃል፤ ስልጣን፣ ገንዘብ፣ ዝና፣ ና ክብር ፍለጋ ነው !!
አንድ፣ ሺመልስ አብዲሳ አንድ ቀን ብድግ ብሎ የጉራጌኛ ቋንቋ ፕሮግራም በኦኤማኤን ላይ ከፈትኩ አለ ። ለነገሩ አንድ ጉራጌ ዞር ብሎ የሚያየው የሚሰማው ነገር አይደለም ። እኔ አንድ ቀን እንኳ ከፍቼው አላቅም!
ሁለት፣ ሺመልስ አብዲሳ በኦሮሞ ወጪ አንድ ጥ/ ቤት ሊሰጠን መሰረተ ድንጋይ አስቀመጠ!
ሶስት፣ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ የጉራጌ ማዕከል ማሰሪያ መሬት ለመስጠት ቃል ገባች! ልብ በሉ በአዲስ አበባ ከአማራ ቀጥሎ ያለው የህዝብ ብዛት ጉራጌ ሆኖ ሳለ ወያኔ ግ ን ጉራጌን ለ27 አመት ሲበታትን ማለት ነው ።
አራት፣ የጉራጌ ብልጽኖች በወልቂጤ ታላቁ ሩጫ አዘጋጁ !
አምስት፣ ታከለ ኡማ የመጀመሪያው የሆነ የማዕድን ፋብሪካ በአበሽጌ ጉራጌ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ!
ስድስት፣ አቢይ አህመድ በጉራጌ የክልል ጥያቄ ላይ ለ3 አመት ሲቀልድ ከርሞ በቀደም ጉራጌዎቹ በቤተ መንግስቱ አጠገብ ሲዘፍኑ በራሱ ጋባዥነት ብቅ ብሎ የተምቢ፣ ዬምጣቢ፣ በላለዲ ዬምጣ አለ!
ይህ ሁሉ የሆነው አንድ ወር ባልሞላው ግዜ ነው !
እንግዲስ በመላ ኢትዮጵያ ያሉት ጉራጌዎች ስንቱ ህሊናቸውን ስንቱ ለማባበያው ድምጽ እንደ ሚሰጡ የሚታይ ይሆናል! ለነገሩ ፖለቲካ ሁሉ ይህን መሰል የማባበያ ጨዋታ ነው ፣
የብልጽግናዎች ብቸኛ አላማ በግልጽ ይታወቃል፤ ስልጣን፣ ገንዘብ፣ ዝና፣ ና ክብር ፍለጋ ነው !!