Page 1 of 1

የትግሬ ረሃብ ያሜሪካ ጣልቃ ገብነት መሳሪያ! ኢትዮጵያ በትግሬ ረሃብ መጠራት አቁማለች!!!

Posted: 11 Jun 2021, 12:54
by Horus
አሜርካ ለ50 አመት የመለመለውን የባንድ ቡድን በትግሬ ስለፈረሰ አሁን የሱዳን ጦር አስታጥቃ ልክ እንደ ሱማሌው ሳይድ ባሬ በኢትዮጵያና ሱዳን (ግብጽ) ጦርነት እያዘጋጀች ነው ። መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህን ሃቅ ስተን ብንዘናጋ ነገ ትልቅ ወደት እንዳይሆንብን።

አሜርካ የኢትዮ ሱዳን ጦርነት የምታዘጋጀው ቻይናና ሩሲያን ባፍሪካ ቀንድ ለመታገል ነው። አሜርካ ለኢትዮጵያ ሳንቲም ግድ የላትም ። እሷ ኢትዮጵያን አፈራርሳ ቀይ ባህርን መቆጣጠር ብቻ ነው ፍላጎቷ።

ስለዚህ የሱዳን ሕዝብ ጋር ሆነን ያሜሪካና ግብጽ አሽከሮችን አንድ ነገር ማድረግ አለብን፣ ባስቸኳይ!!!









Re: የትግሬ ረሃብ ያሜሪካ ጣልቃ ገብነት መሳሪያ! ኢትዮጵያ በትግሬ ረሃብ መጠራት አቁማለች!!!

Posted: 11 Jun 2021, 13:13
by Horus





Re: የትግሬ ረሃብ ያሜሪካ ጣልቃ ገብነት መሳሪያ! ኢትዮጵያ በትግሬ ረሃብ መጠራት አቁማለች!!!

Posted: 11 Jun 2021, 13:49
by Horus
የኢትዮ ሱዳን ጦርነት አይቀሬ እስከ እየሆነ ነው