የትግሬ ረሃብ ያሜሪካ ጣልቃ ገብነት መሳሪያ! ኢትዮጵያ በትግሬ ረሃብ መጠራት አቁማለች!!!
Posted: 11 Jun 2021, 12:54
አሜርካ ለ50 አመት የመለመለውን የባንድ ቡድን በትግሬ ስለፈረሰ አሁን የሱዳን ጦር አስታጥቃ ልክ እንደ ሱማሌው ሳይድ ባሬ በኢትዮጵያና ሱዳን (ግብጽ) ጦርነት እያዘጋጀች ነው ። መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህን ሃቅ ስተን ብንዘናጋ ነገ ትልቅ ወደት እንዳይሆንብን።
አሜርካ የኢትዮ ሱዳን ጦርነት የምታዘጋጀው ቻይናና ሩሲያን ባፍሪካ ቀንድ ለመታገል ነው። አሜርካ ለኢትዮጵያ ሳንቲም ግድ የላትም ። እሷ ኢትዮጵያን አፈራርሳ ቀይ ባህርን መቆጣጠር ብቻ ነው ፍላጎቷ።
ስለዚህ የሱዳን ሕዝብ ጋር ሆነን ያሜሪካና ግብጽ አሽከሮችን አንድ ነገር ማድረግ አለብን፣ ባስቸኳይ!!!
አሜርካ የኢትዮ ሱዳን ጦርነት የምታዘጋጀው ቻይናና ሩሲያን ባፍሪካ ቀንድ ለመታገል ነው። አሜርካ ለኢትዮጵያ ሳንቲም ግድ የላትም ። እሷ ኢትዮጵያን አፈራርሳ ቀይ ባህርን መቆጣጠር ብቻ ነው ፍላጎቷ።
ስለዚህ የሱዳን ሕዝብ ጋር ሆነን ያሜሪካና ግብጽ አሽከሮችን አንድ ነገር ማድረግ አለብን፣ ባስቸኳይ!!!