Page 1 of 1

በኢትዮጵያና ኬኒያ መሃል ያለው የኢኮኖሚ ውድድር ጦፏል!

Posted: 09 Jun 2021, 03:40
by Horus
የዛሬስ የቴሌኮም ፍርርም ላይ የኬኒያው ኢሁሩ ኬኒያታ አይኑን ከአዲሱ የንግድ ባንክ ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ሊያነሳ አልቻለም ምክንያቱም እሱም ያፍሪካ ረጅሙ ፎቅ ሊሰራ እቅድ አለው። የኢትዮጵያው ፎቅ ካፍሪካ ሁለተኛ ይሆናል ነው የሚባለው ። አንደኛው ፎቅ ያለው ደቡብ አፍሪካ ነው።

ግብጽ ከቻይንና ጋር ብዙ የኢኮኖሚ ት ስ ስ ር አላት ፣ ስለሆነ አል ሲሲ ቻይና ባባይ ግድብ ጉዳይ እንድትገባ ቢለምናትም ቻይና ጉዳዩን ባፍሪካ አንደነት ፍቱ የሚል መራራ መልስ አገኘ ።

ይህ ሁሉ የሚያሳየው አንድ ነገር ነው። አሜሪካ ልክ እንደ ቴሌኮም ባፍሪካ ቀንድ ውስጥ መፎካከር እንጂ ብቸኛ አለቃ ሊሆን ከቃጣቸው እንደ ወያኔ ከሽፎ የሸነፋል ። አቢይ አዲስ አበባን ያፍሪካ ዱባይ ለማድረግ ያለመ ይመስለኛል ።

ገና የገልፍ አገሮች ኢንቬስትመንት መች ተጀመረ? የኤሌክትሪክ ኤክስፖርት መች ተጀመረ? ያሜርካና አውሮፓ ከወያኔ መግማማት የትም እንደ ማያደርሳቸው በቅርብ ያዩታል ።

ይልቅስ አቢይን በቴክኖሎጂ ረድተው ትህነግ ባስቸኳይ ተወግዶ ትግሬ ወደ ስራ እንዲመለስ ቢረዱ ነው ባፍሪካ ቀንድ ቦታ የሚኖራቸው ።

አሜሪካ እኛን ተወት አድርጎ እነሱዳን፣ እነ ቻድ እነ ናይጄሪያ ላይ ግዜዋን ብታጠፋ ይሻላታል !!




Re: በኢትዮጵያና ኬኒያ መሃል ያለው የኢኮኖሚ ውድድር ጦፏል!

Posted: 09 Jun 2021, 03:51
by Horus

Re: በኢትዮጵያና ኬኒያ መሃል ያለው የኢኮኖሚ ውድድር ጦፏል!

Posted: 09 Jun 2021, 04:07
by TesfaNews
:P :P :P


Re: በኢትዮጵያና ኬኒያ መሃል ያለው የኢኮኖሚ ውድድር ጦፏል!

Posted: 09 Jun 2021, 04:15
by Horus