ወያኔን የመደምሰሱ ሂደት በኢኮኖሚው መስክ
Posted: 08 Jun 2021, 12:01
ወያኔ የዛሬ 3 አመት የፖለቲካ ሃይሉን ተቀማ!
የዛሬ 6 ወር የወታደራዊ ሃይሉ ተደመሰሰ!
አሁን የኢኮኖሚ ሃይሉን መደምሰስ ተጀመረ!
በትክክል ! ትህነግ ሁለተኛ ኢትዮጵያን ለማወክ የማይችልበት ደረጃ አውርዶ ማምከን ወሳኙ እርምጃ ነው።
ቀስ በቀስ የወያኔ ሽፍታነት ካልቸር ከህዝቡ እንዲወጣ ይሆናል ።
ይህ ካልሆነ ግን የትግሬ ህዝብ በጦርነት፣ ረሃብ እና ችጋር ማለቁ ሳይታለም የተፈታ ነው ።
ትህነግ እስካለ ድረስ ጦርነትና ረሃብ ከትግሬ አይወጣም!
ምርጫው ይህው ነው !
የዛሬ 6 ወር የወታደራዊ ሃይሉ ተደመሰሰ!
አሁን የኢኮኖሚ ሃይሉን መደምሰስ ተጀመረ!
በትክክል ! ትህነግ ሁለተኛ ኢትዮጵያን ለማወክ የማይችልበት ደረጃ አውርዶ ማምከን ወሳኙ እርምጃ ነው።
ቀስ በቀስ የወያኔ ሽፍታነት ካልቸር ከህዝቡ እንዲወጣ ይሆናል ።
ይህ ካልሆነ ግን የትግሬ ህዝብ በጦርነት፣ ረሃብ እና ችጋር ማለቁ ሳይታለም የተፈታ ነው ።
ትህነግ እስካለ ድረስ ጦርነትና ረሃብ ከትግሬ አይወጣም!
ምርጫው ይህው ነው !