Page 1 of 1

ሰበር ዜና>> በህገ-ወጥ መንገድ ከትግራይ ክልል ሊወጣ የነበረ 800 ኩንታል የእርዳታ እህል በቁጥጥር ስር ዋለ

Posted: 26 May 2021, 23:55
by Digital Weyane
በህገ-ወጥ መንገድ ከትግራይ ክልል ሊወጣ የነበረ ስምንት መቶ ኩንታል የእርዳታ እህል ዓዲ-ጉዶም ላይ በቁጥጥር ስር ዋለ



የቀድሞው የህወሀት የገንዘብ ግምጃ ቤት ኃላፊ የነበሩት አይተ ገብረመድህን አርአያ እና ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ኡንደገለፁት ፣ እ.ኤ.አ በ1984 የህወሀት መሪዎች በዓለም አቀፍ የረኃብ እርዳታ ሰጭ ድርጅቶች አማካይነት በረኃቡ ሰለባ ለሆኑት ተብሎ የተመደበውን በሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር የእርዳታ እህል ከትግራይ ወደ ሱዳን በማምጣት ከተያዘለት ዓላማ ውጭ ለጦር መሳሪያ መግዣ እና ለግል ጥቅማቸው አዋሉ፡፡ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry: