በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ - የዶር አቢይና የብልጽግና ደጋፊ የትግራይ ተውላጆች ግዕዝ ሚዲያ
Posted: 25 May 2021, 19:08
በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ












በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ። ፆመ ትግራይ በሚል ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀን ጁንታው ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።
ይሄ የሚሳየው ጊዚያዊ አስተዳድሩ ላለፉት 6 ወራት ታች ወርዶ ህዝብ ላይ አለመስራቱ ነው። የዶ/ር ሙሉ ነጋ አስተዳድር የተሰጠው ጊዜ አባክኗል።
አሁን የዶ/ር አብርሃም በላይ አስተዳድር ቶሎ ሪፎርም ሰርቶ አቅም ያላቸው በግፍ የተባረሩ የጊዚያዊ አስተዳድር አመራሮች እንደገና በመመለስ ስራ የማይሰሩት በማባረር ህዝቡን ማሳመን እና ማደራጀት ይጠበቅበታል።
ግዕዝ ሚዲያ
በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ። ፆመ ትግራይ በሚል ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀን ጁንታው ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።
ይሄ የሚሳየው ጊዚያዊ አስተዳድሩ ላለፉት 6 ወራት ታች ወርዶ ህዝብ ላይ አለመስራቱ ነው። የዶ/ር ሙሉ ነጋ አስተዳድር የተሰጠው ጊዜ አባክኗል።
አሁን የዶ/ር አብርሃም በላይ አስተዳድር ቶሎ ሪፎርም ሰርቶ አቅም ያላቸው በግፍ የተባረሩ የጊዚያዊ አስተዳድር አመራሮች እንደገና በመመለስ ስራ የማይሰሩት በማባረር ህዝቡን ማሳመን እና ማደራጀት ይጠበቅበታል።
ግዕዝ ሚዲያ
Please wait, video is loading...