የማይገባ መስዋእት መክፈል አግባብ አይደለም - ተጻፈ በዋሲሁኔ ተስፋዬ
Posted: 24 May 2021, 10:02
Why are the non-Amhara Ethiopians in all of the rest 9 regions paying the price for Amhara Region's mistakes?
የማይገባ መስዋእት መክፈል አግባብ አይደለም ፡ ዛሬ የጉዞ ማእቀብ ነገ ደግሞ ሌላ ሊቀጥል ይችል ይሆናል ፡ ለዚህ ሁሉ ደግሞ መዘዙ በዋነኛነት የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ከትግራይ ይውጣ በሚለው ምክንያት ነው ።
ሲጀመር ያለማእቀብም መውጣት ነበረበት ፡ ከህገመንግስቱ እውቅና ውጭ የተቋቋመ የአንድ ክልል ልዩ ሃይል በአንድ ክልል ውስጥ ተቀምጦ የሚከርምበት ምክንያት የለም ።
ከሃገሩ የት ይውጣ ለሚለው የኦሮሚያ ልዩ ሃይል በትግራይ ክልል የለምኮ በምን ተለይቶ ነው የአማራ ልዩ ሃይል ትግራይ የሚኖረው ፡ ፡ ጦር የያዘ ሃይል በሌላው ክልል ውስጥ የሚቆይበት ምክንያት የለም ። የአማራ ልዩ ሃይል ከትግራይ ክልል ይውጣ !!!
የማይገባ መስዋእት መክፈል አግባብ አይደለም ፡ ዛሬ የጉዞ ማእቀብ ነገ ደግሞ ሌላ ሊቀጥል ይችል ይሆናል ፡ ለዚህ ሁሉ ደግሞ መዘዙ በዋነኛነት የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ከትግራይ ይውጣ በሚለው ምክንያት ነው ።
ሲጀመር ያለማእቀብም መውጣት ነበረበት ፡ ከህገመንግስቱ እውቅና ውጭ የተቋቋመ የአንድ ክልል ልዩ ሃይል በአንድ ክልል ውስጥ ተቀምጦ የሚከርምበት ምክንያት የለም ።
ከሃገሩ የት ይውጣ ለሚለው የኦሮሚያ ልዩ ሃይል በትግራይ ክልል የለምኮ በምን ተለይቶ ነው የአማራ ልዩ ሃይል ትግራይ የሚኖረው ፡ ፡ ጦር የያዘ ሃይል በሌላው ክልል ውስጥ የሚቆይበት ምክንያት የለም ። የአማራ ልዩ ሃይል ከትግራይ ክልል ይውጣ !!!
Please wait, video is loading...
