የምስራቅ ትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሃገረ ስብከት በትግራይ የተፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ኣወገዘች
Posted: 23 May 2021, 08:07
በትግራይ የተፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል የምስራቅ ትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሃገረ ስብከት ኣወገዘች።
" የምስራቅ ትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሃገረ ስብከት በመግለጫው እነ ''አቡነ'' ዮሴፍ(የሲኖዶሱ ጸሃፊ)ና እነ ፋኑኤል የመሳሰሉት በትግራይ ጥላቻ የታወሩት ''የሽዋ-ሲኖዶስ'' አባላትና ጳጳሳት ነን ባዮች የትግራይ ህዝብ ባርከው ያስጨፈጨፉ ብሎም ብፁእ ወቅዱስ አባታችንን በመቃወማቸው ምክንያት በግልጽ ኮንኗቸዋል።
እናመሰግናለን-የምሥራቅ ትግራይ ሃገረ ስብከት!
...
ከዚህ በተጨማሪም: የምስራቅ ዞን-ሃገረ ስብከት ባደረገው ጥናት መሰረት በጄኖሳይድ አዋጁ የተገደሉት ስም ዝርዝር በሚያሳዝን ሁኔታ፦
መነኮሳት ፦6
ቀሳውስት፦51
የአብነት መምህራን፦2
ዲያቆናት፦17
የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማርያን፦24
ምዕመናን፦1085 መሆናቸውን ኣሳውቀዋል።
የደረሰው ጭፍጨፋ ደግሞ ፦
በታላቁ የደብረዳሞ ገዳም ላይ የደረሰው ውድመትና የተዘረፉ ንዋያተ ቅድሳት:
ሕዳር 21: በደንገላት ማርያም ቤተ ክርስቲያን-
የተረሸኑት 164 ህዝበ ክርስቲያን፤
ታሕሳስ 27: በጉዕተሎ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን- የተገደሉት 24 ምዕመናን፤
ታሕሳስ 28ና 29: በፍረ ዳሹም ቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን-የተጨፈጨፉት 12 ሰዎች በዝርዝር ይፋ አድርጓል። " ተፃፈ በፀጋዝኣብ
የዘር ማጥፋት ወንጀሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያንም ልታወግዘው ይገባል።

https://www.facebook.com/amdom.gebresla ... 7888854167
" የምስራቅ ትግራይ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሃገረ ስብከት በመግለጫው እነ ''አቡነ'' ዮሴፍ(የሲኖዶሱ ጸሃፊ)ና እነ ፋኑኤል የመሳሰሉት በትግራይ ጥላቻ የታወሩት ''የሽዋ-ሲኖዶስ'' አባላትና ጳጳሳት ነን ባዮች የትግራይ ህዝብ ባርከው ያስጨፈጨፉ ብሎም ብፁእ ወቅዱስ አባታችንን በመቃወማቸው ምክንያት በግልጽ ኮንኗቸዋል።
እናመሰግናለን-የምሥራቅ ትግራይ ሃገረ ስብከት!
...
ከዚህ በተጨማሪም: የምስራቅ ዞን-ሃገረ ስብከት ባደረገው ጥናት መሰረት በጄኖሳይድ አዋጁ የተገደሉት ስም ዝርዝር በሚያሳዝን ሁኔታ፦
የደረሰው ጭፍጨፋ ደግሞ ፦
የተረሸኑት 164 ህዝበ ክርስቲያን፤
የዘር ማጥፋት ወንጀሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያንም ልታወግዘው ይገባል።

https://www.facebook.com/amdom.gebresla ... 7888854167