ጡያቄ አለኝ
Posted: 19 May 2021, 11:20
ጡያቄ አለኝ
በውጭ አገር ኡየኖሩ በኢንተርኔት የሚዋጉ ጁንታዎች <<የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ገዳይ ነው!>> በማለት ሲከሱ ይደመጣሉ።
መከላከያ "ገዳይ" ከሆነ ለምንድ ነው አቦይ ስብሓት ነጋና አጃቢዎቹ ያልገደላቸው??
ኡስቲ ይህንን ጡያቄ መልሱልኝ። በቁድምያ አመሰግናለሁ።


በውጭ አገር ኡየኖሩ በኢንተርኔት የሚዋጉ ጁንታዎች <<የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ገዳይ ነው!>> በማለት ሲከሱ ይደመጣሉ።
መከላከያ "ገዳይ" ከሆነ ለምንድ ነው አቦይ ስብሓት ነጋና አጃቢዎቹ ያልገደላቸው??
ኡስቲ ይህንን ጡያቄ መልሱልኝ። በቁድምያ አመሰግናለሁ።


