Page 1 of 1

የሁለት አለም ሰዎች!

Posted: 16 May 2021, 18:08
by Ejersa
ውጪ ያሉ የትግራይ ተወላጅ ዲያስፖራ ለራሳቸው የተሻለ ቦታ እየኖሩ ልጆቻቸው የተሻለ ቦታ እያስተማሩ አገር ቤት ላለው የድሃው ልጅ ወጣት ግን ግፋ በለው እንበር ተጋዳላይ እያሉ እያሟሟቁ እንዲታገል እየገፉ በየበርሃው እያስጨሱት ነው። የትግራይ እናት በየ አስር አመት ልጆችዋ፣ወንድሞችዋ እና ባልዋ እየቀበች ልባ ደምቷል። የትግራይ እናት የምትፈልገው ሰላም ነው! የትግራይ ህዝብ ሽፍቶቹ አሳልፎ በመስጠት ሰላሙ ሊያረጋግጥ ይገባል።