Page 1 of 1

Breaking: ከሱዳን ወደ ትግራይ ሊያልፍ ወልቃይት ላይ የተያዘው የትህነግ ኃይል ነው!! ማይካድራ ላይ የዘር ፍጅት ፈፅሞ ወደ ሱዳን የሸሸ ነው።

Posted: 14 May 2021, 15:04
by Wedi
ከሱዳን ወደ ትግራይ ሊያልፍ ወልቃይት ላይ የተያዘው የትህነግ ኃይል ነው። ከኮቸሮ በተጨማሪ እፅም ተሰጥቶት ነው ለ"ግዳጅ" የተላከው። ይህ ኃይል ማይካድራ ላይ የዘር ፍጅት ፈፅሞ ወደ ሱዳን የሸሸ ነው።
Please wait, video is loading...