Breaking: ከሱዳን ወደ ትግራይ ሊያልፍ ወልቃይት ላይ የተያዘው የትህነግ ኃይል ነው!! ማይካድራ ላይ የዘር ፍጅት ፈፅሞ ወደ ሱዳን የሸሸ ነው።
Posted: 14 May 2021, 15:04
ከሱዳን ወደ ትግራይ ሊያልፍ ወልቃይት ላይ የተያዘው የትህነግ ኃይል ነው። ከኮቸሮ በተጨማሪ እፅም ተሰጥቶት ነው ለ"ግዳጅ" የተላከው። ይህ ኃይል ማይካድራ ላይ የዘር ፍጅት ፈፅሞ ወደ ሱዳን የሸሸ ነው።
Please wait, video is loading...