Page 1 of 1

Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 14:27
by Ejersa
በማይካድራ የሰው ልጅን በስለት እና ጥይት ጨፍጭፈው ወደ ሱዳን የሸሹ የሳምሪ አሸባሪ ቡድን አባላት ናቸው። ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ ናቸው። ለእነዚህ ሰዎች ሲባል ራሱን የቻለ የዘር ማጥፋት ወንጀል የሚዳጅበት ልዩ ፍርድ ቤት ማቋቋም ተገቢ ነው ።




Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 14:42
by pushkin
One of the captured medicines is Aminidazole- It is used to treat bacterial infections in different areas of the body. The extended-release tablets are used to treat women with vaaginal infections. :lol: :lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 14:51
by Ejersa
There is also BOKANG, a digital blood pressure monitor!!! :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:
Ejersa wrote:
14 May 2021, 14:27
በማይካድራ የሰው ልጅን በስለት እና ጥይት ጨፍጭፈው ወደ ሱዳን የሸሹ የሳምሪ አሸባሪ ቡድን አባላት ናቸው። ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ ናቸው። ለእነዚህ ሰዎች ሲባል ራሱን የቻለ የዘር ማጥፋት ወንጀል የሚዳጅበት ልዩ ፍርድ ቤት ማቋቋም ተገቢ ነው ።




Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 15:23
by Abere
በእጁ ላይ የሰው ደም ያለበት በየትም ቢሄድ እስረኛ ነው። ያፈሰሰው የንፁሃን ደም እገረ ሙቅ ሁኖ አሥሮ ከተደበቀበት ያመጣዋል።አሁን ይኸ ነው እዬ ሆነ ያለው። ዋናው ችግር ስንት ይህን እያዬን መማር አለመቻላችን ነው። ለምን ታዳጊ ወጣቶቹ መካከል ተማርን ፊደል ቆጠርን የሚሉ ተኩላዎች ተደብቀው የትውልድ ዕልቂት በአሰቃቂ መልኩ ይፈጽማሉ። Justice to the genocide victims of the Mai-Kadra ethnic Amhara.

Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 16:02
by Hameddibewoyane
:mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:
pushkin wrote:
14 May 2021, 14:42
One of the captured medicines is Aminidazole- It is used to treat bacterial infections in different areas of the body. The extended-release tablets are used to treat women with vaaginal infections. :lol: :lol: :lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 16:27
by Abdisa
The Law and Order operation is completed with great success. The current operation is a war on terror and it's already yielding amazing results! 8) 8)

Re: Breaking! ከሱዳን በመነሳት ዳግም የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በመከላከያ ሰራዊት የተማረኩ!!!!

Posted: 14 May 2021, 17:09
by pushkin
BACK TO THIS ERA :lol: :lol: :lol: :lol:
Abdisa wrote:
14 May 2021, 16:27
The Law and Order operation is completed with great success. The current operation is a war on terror and it's already yielding amazing results! 8) 8)